Mon Feb 17 2020 11:52:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
00232ceb9e
commit
a8cc17b9cb
12
09/04.txt
12
09/04.txt
|
@ -28,11 +28,15 @@
|
|||
"body": "“ብዙ ኃጢአት በማድረግ ደክመዋል”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መኖርያችሁ በሽንገላ መካከል ነው",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር በውሸታሞች መካከል መኖር በሽንገላ መካከል መኖር እንደሆነ አድርጎ ተናግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መኖርያችሁ በውሸታሞች መኖርያ መካል ነው” ወይም “እናንተ የምትኖሩት በውሸታሞች መካከል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በሽንገላቸው",
|
||||
"body": "“እነዚህን ሁሉ ውሸቶች በመናገር”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ተመልከት",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ እግዚአብሔር ይህን ቃል የተጠቀመው የኤርምያስን ትኩረት ቀጥሎ ወደሚናገረው ንግግር ለመሳብ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አድምጥ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱን ለማንጠር",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለመፈተንና ክፉ መንገዳቸውን ፊት ለፊት ስለመጋፈጥ ሲናገር እነርሱ ብረት እንደሆኑና እርሱ የብረቱን ቆሻሻ ለማስወገድ ብረቱን በማቅለጫ እንደሚያቀልጠው አድርጎ ገልጾታል፡፡ ( ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሕዝቤ በሰሩት ኃጢአት ምክንያት ምን ማድረግ እችላለሁ?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው ከሰሩት ስራ የተነሳ ሕዝቡን ሊጋፈጥ የሚያስፈልገው በዚህ መንገድ እንደሆነ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዐረፍተ ሃሳብ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሰሩት ስራ የተነሳ ከሕዝቤ ጋር መጋፈጥ የሚገባኝ እንደዚህ ነው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ምላሶቻቸው የተሳሉ ቀስቶች ናቸው",
|
||||
"body": "ይህን የሚናገረው ሰዎች በሚናገሩት ንግግር ሌሎች ሰዎችን በጣም ሲለሚጎዱ የሰዎች ምላሶቻቸው የተሳሉ ቀስቶች እንደሆኑ ተደርገው ተገልጸዋል፡፡ እዚህ ላይ ንግግራቸው “በምላሶቻቸው” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቃላቶቻቸው ሌሎች ሰዎችን እንደሚጎዱ እንደተሳሉ ቀስቶች ናቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በአንደበቶቻቸው ከባልንጀሮቻቸው ጋር ሰላምን ይናገራሉ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ የሰዎች ንግግር “በአንደበቶቻቸው” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከባልንጀሮቻቸው ጋር ሰላም እንፈልጋለን እያሉ ይናገራሉ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ነገር ግን በልባቸው አድብተው ይጠብቁአቸዋል",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -133,6 +133,7 @@
|
|||
"08-18",
|
||||
"08-20",
|
||||
"09-title",
|
||||
"09-01"
|
||||
"09-01",
|
||||
"09-04"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue