Mon Feb 17 2020 11:50:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-17 11:50:12 +03:00
parent acffe19902
commit 00232ceb9e
3 changed files with 63 additions and 8 deletions

View File

@ -21,18 +21,34 @@
},
{
"title": "አንድ ሰው ቢሰጠኝ ኖሮ",
"body": ""
"body": "“አንድ ሰው ቢሰጠኝ ኖሮ እመኝ ነበር፡፡” አሁንም የሚናገረው ኤርምያስ ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በምድረ በዳ ለሚጓዙ መቆያ የሚሆን ስፍራ",
"body": "ይህ የሚወክለው በምድረ በዳ ለሚጓዙ ሰዎች ከጉዞአቸው ቆመው ሌሊቱን ተኝተው የሚያሳልፉበትን ሕንጻ ነው፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሕዝቤን ትቼ",
"body": "“ሕዝቤን ተውኋቸው”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የአታላዮች መንጋ",
"body": "“ሌሎች ሰዎችን የሚያታልሉ የሰዎች ስብስብ”"
},
{
"title": "እግዚአብሔር እንዲህ ይላል",
"body": "“ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው” የሚለውን በኤርምያስ 1:8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡"
},
{
"title": "ሐሰትን ለመናገር ምላሳቸውን እንደ ቀስት ገተሩ",
"body": "ውሸትን መናገር በክፉዎች ምላስ እንደሚሰራ ተደርጎ ተነግሯል፡፡ በተጨማሪ የተነገረ ውሸት ወደኋላ መመለስ ስለማይቻል ውሸትን መናገር ቀስትን እንደ መወርወር ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ቀስትን የሚጠቀሙ ሰዎች የቀስቱን ገመድ ለማሰር ቀስታቸውን መያዝ አለባቸው፣ ስለዚህ እዚህ ላይ ውሸታሞች ምላሳቸውን በመጠቀም ምላሳቸውን እንደሚገትሩ ተደርገው ተጠቅሰዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ውሸታቸው በምላሳቸው እንደሚወረወር ቀስት ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "ነገር ግን በምድር የበረቱት በታማኝነታቸው ምክንያት ፈጽሞ አይደለም",
"body": "“በምድር የበረቱት ለእግዚአብሔር ታማኞች በመሆናቸው ምክንያት አይደለም፣ እነርሱ ክፉዎች ናቸውና” እና “ይህ ማለት ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ታማኞች አይደሉም ማለት ነው፣ ነገር ግን እንዲያውም እነርሱ ክፉዎች ናቸውና ኃይላቸውን ያገኙት በክፋታቸው ነው” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከአንድ የክፋት ተግባር ወደ ሌላ የክፋት ተግባር ይሄዳሉ",
"body": "አንድን ክፉ ተግባር ከሌላው ክፉ ተግባር ቀጥሎ ስለመፈጸም ሲናገር ክፉ አድራጊዎች ከአንድ ድርጊት ወደ ሌላ ድርጊት እንደሚሄዱ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገሮችን በማድረግ ቀጥለዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

38
09/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ከኤርምያስ ጋር መነጋሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "እናንተ እያንዳንዳችሁ",
"body": "“እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የይሁዳን ሕዝብ ነው፡፡"
},
{
"title": "ከጎረቤቶቻችሁ ተጠብቀቁ፣ በወንድሙም ላይ አይታመን",
"body": "“አብረዋችሁ ያሉትን እስራኤላውያንን ከማመን ተጠንቀቁ፣ የራሳችሁን ወንድም ቢሆንም አትመኑ”"
},
{
"title": "እያንዳንዱ ጎረቤት በሐሜት ይመላለሳል",
"body": "እዚህ ላይ “ይመላለሳል” የሚለው ፈሊጥ ሲሆን መኖርን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያንዳንዱ ጎረቤት አንዱ ሌላውን ያማል” ወይም “እያንዳንዱ ጎረቤት ሐሜተኛ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እያንዳንዱ ሰው በጎረቤቱ ላይ ያፌዛል፣ እውነትን ደግሞ አይናገርም",
"body": "“ሁሉም ሰዎች እርስ በርሳቸው ያፌዛሉ፣ እውነትን ደግሞ አይናገሩም”"
},
{
"title": "ምላሶቻቸው ሐሰተኛ ነገሮችን ያስተምራሉ",
"body": "እዚህ ላይ ለንግግራቸው አጽንዖት ለመስጠት ሲባል ሰዎች “በምላሶቻቸው” ተወክለዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ ሐሰተኛ ነገሮችን ያስተምራሉ” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ክፉንም በማድረግ ደክመዋል",
"body": "“ብዙ ኃጢአት በማድረግ ደክመዋል”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -132,6 +132,7 @@
"08-16",
"08-18",
"08-20",
"09-title"
"09-title",
"09-01"
]
}