Wed Feb 12 2020 14:38:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f31c108702
commit
a006f5b538
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለዚህ አሁን፣ የሺሖርን ውኃ ትጠጪ ዘንድ በግብጽ መንገድ ለምን ሄድሽ? የኤፍራጥስን ወንዝ ውኃ ትጠጪ ዘንድ በአሦር መንገድ ለምን ሄድሽ?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር እነዚህን ጥያቄዎች የተጠቀመው ግብጽንና አሦርን አነርሱን እንዲረዱአቸው መጠየቃቸው ምንም ዓይነት መልካም ነገር እንደማያመጣላቸው ለሕዝቡ ለማስታወስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ግብጽ በመሄድ ከሺሖር ወንዝ ውኃ መጠጣት ወይም ወደ አሦር በመሄድ ከኤፍራጥስ ወንዝ ውኃ መጠጣት ለእናንተ ምንም አይጠቅማችሁም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የሺሖርን ውኃ ትጠጪ ዘንድ በግብጽ መንገድ ለምን ሄድሽ? የኤፍራጥስን ወንዝ ውኃ ትጠጪ ዘንድ በአሦር መንገድ ለምን ሄድሽ?",
|
||||
"body": "እነዚህ የግብጽንና የአሦርን ሰራዊት እነርሱን እንዲረዱአቸው ለመጠየቃቸው ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግብጻውያን እንዲረዱአችሁ ለምን ጠየቃችሁ … አሦራውያን እንዲረዱአችሁ ለምን ጠየቃችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሺሖር",
|
||||
"body": "ይህ ከግብጽጋር የተያያዘ የአንድ ምንጭ ስም ነው፡፡ ምናልባት የአባይ ወንዝ ገባር ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንዳንድ ትርጉሞች አባይ ብለው ይጠሩታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሺሖር ምንጭ” ወይም “የሺሖር ወንዝ” ወይም “የአባይ ወንዝ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ክፋትሽ ይገስጽሻል፣ ክህደትሽ ይቀጣሻል",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ቅጣታቸው የክፉ ስራቸው ውጤት እንደሆነ የሚያሳይ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉና ከዳተኛ ስለሆንሽ እቀጣሻለሁ” (ሰውኛ ዘይቤ እና ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ክፉና መራራ ነው",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “መራራ” የሚለው ቃል “ክፉ” የሚለውን ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እጅግ በጣም መራራ የሆነ ክፋት ነው” ወይም “እጅግ በጣም ክፉ ነው” (ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ከጥንት ጀምሮ ቀንበርሽን ሰብሬአለሁ፤ እስራትሽንም ቈርጫለሁ አንቺም። አንቺ ግን “አላገለግልም አልሽ”",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ቀንበርሽን ሰብሬአለሁ” እና “እስራትሽንም ቆርጫለሁ” ከባርነት አርነት እንዳወጣቸው የሚገልጹ ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ የእስራኤል ሕዝብ በግብጽ ምድር ባሮች ነበሩ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከረጅም ጊዜ በፊት እኔ ከባርነት ነፃ አወጣኋችሁ፣ ነገር ግን አሁንም እኔን ለማምለክ እንቢ አላችሁ!” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እስራት",
|
||||
"body": "አንድን ሰው ወይም እንስሳ ለማሰር የሚጠቅም ሰንሰለት"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ነገር ግን ከፍ ባለው ኮረብታ ሁሉ ላይ እና ከለምለምም ዛፍ ሁሉ በታች ለማመንዘር ተጋደምሽ",
|
||||
"body": "ለምን እንደተጋደሙ በግልጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ እዚህ ላይ “ማመንዘር” ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆነ ሰውን የሚወክል ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለባሏ ታማኝ እንዳልሆነች አመንዝራ ሚስት አንቺም ከእኔ ይልቅ ለጣዖቶች በመስገድ እነርሱን አመለክሽ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በታች",
|
||||
"body": "ከስር"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ እንደ ተመረጠች ወይን፣ ፍጹምም ንጹሕ ዘር አድርጌ ተክዬሽ ነበር",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሲናገር ሕዝቡን እርሱ እንደተከለው እንደ ተመረጠ ወይን በከነዓን ታላቅ ሕዝብ አድርጎ እንደሰራው ይገልጻል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከሁሉ የተሻለውን የወይን ዓይነት ለመትከል እጅግ በጣም ጥሩ የሆነውን ዘር እንደሚጠቀም ገበሬ፣ እኔ እግዚአብሔር በመልካም አጀማመር እንድትጀምሩ አድርጌ ነበር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የተመረጠ ወይን",
|
||||
"body": "“በጣም ጥሩ ጥራት ያለው ወይን”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ፍጹም ንጹህ ዘር",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -52,6 +52,7 @@
|
|||
"02-07",
|
||||
"02-09",
|
||||
"02-12",
|
||||
"02-14"
|
||||
"02-14",
|
||||
"02-18"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue