Thu Feb 27 2020 11:31:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
11e4968c5d
commit
944197ec01
20
34/06.txt
20
34/06.txt
|
@ -6,25 +6,5 @@
|
|||
{
|
||||
"title": "እነዚህ የይሁዳ ከተሞች የተመሸጉ ከተሞች ሆነው ይኖራሉ",
|
||||
"body": "\"ባቢሎናውያን ገና ያልያዝዋቸው ብቸኞቹ የተመሸጉ የይሁዳ ከተሞች\" "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ከያህዌ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማሰተዋወቅ ነው፡፡ በእርግጥ ሊተላለፍ የተፈለገው መልዕክት እሰከ ኤርምያስ 34፡12 ድረስ አልጀመረም፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 7፡1 እንዴት እንደ ተተረጎም ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ሰጠው\" ወይም \"ያህዌ ለኤርምያስ መልዕክት ነገረው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቃል",
|
||||
"body": "መልዕክት"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ንጉሥ ሴዴቅያስ ቃል ኪዳን ካደረገ በኋላ…የእርሱ ወንድም",
|
||||
"body": "እነዚህ ቃላት ሁሉም በኋላ ለሚገለጹ ድርጊቶች የመረጃ ዳራ/መነሻ ይሰጣሉ፡፡ (የመረጃ ዳራ/ የመረጃ መነሻ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡",
|
||||
"body": "ኤርምያስ በኤርምያ 354፡8 ላይ የሚጀምረውን የመረጃ ዳራ መስጠቱን ይቀጥላል፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡",
|
||||
"body": "በኤርምያስ 34፡8-11 ውስጥ ከሚገኘው የመረጃ ዳራ በኋላ ኤርምያስ ታሪኩን ከኤርምያስ 34፡8 እንደገና ይጀምራል፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የያህዌ ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፣ \"ያህዌ",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር የዋለው ከእግዚአብሔ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡4 ላይ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ለኤርምያስ፣ እንዲህ ሲል መልዕክት ሰጠው፡፡ 'ያህዌ\" ወይም \"ያህዌ ይህንን መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'ያህዌ'' (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የባርነት ቤት",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ \"ባሮች የነበራችሁበት ስፍራ\" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እያንዳንዱ ሰው ወንድሙን፣ ራሱን ለእናንተ የሸጠውን ዕብራዊ ወገን እና የሚያገለግለውን ነጻ ማድረግ አለበት",
|
||||
"body": "\"እያንዳንዳችሁ ወገናችሁ የሆኑትን ራሳቸውን ለእናንተ የሸጡትን እና ለእናንተ ባሪያ የነበሩትን ነጻ ማውጣት አለባችሁ\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ነጻነቱን ሰጥቶ ይልቀቀው",
|
||||
"body": "\"እናንተ ከማገልገል ነጻ እንዲወጡ ልትለቋቸው ይገባል\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ጆሯቸውን ወደ እኔ…አላዘነበሉም",
|
||||
"body": "በተሻለ ሁኔታ ለማድመጥ ወደ ተናጋሪው ጭንቅላትን ማዘንበል፣ ጆሮን ማስጠጋት፣ ተናጋሪው ለሚናገረው ትኩረት ለመስጠት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ \"እኔ ለተናገርኩት …ትኩረት አልሰጡም\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -418,6 +418,10 @@
|
|||
"33-25",
|
||||
"34-title",
|
||||
"34-01",
|
||||
"34-04"
|
||||
"34-04",
|
||||
"34-06",
|
||||
"34-08",
|
||||
"34-10",
|
||||
"34-12"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue