Fri Feb 21 2020 14:46:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-21 14:46:54 +03:00
parent ba42710277
commit 8ed42a7ce4
4 changed files with 63 additions and 21 deletions

View File

@ -1,30 +1,18 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ቤቱን የገነባው እርሱ…እንዲህ ይላል",
"body": "እነዚህ የሚያመለክቱት አዮአቄምን ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ቤቱን በግፍ፣ የላይኛውን ክፍሎች/ሰገነት በፍትህ አልባነት የሰራው",
"body": "\"ግፍ\" እና \"ፍትህ አልባነት\" የሚሉት ረቂቅ ስሞች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የተደገሙት ትኩረት ለመስጠት ሲሆን እንደ ድርጊቶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ቤቱን እና የላይኛውን ክፍሎች/ሰገነቱን ለመስራት ሰዎችን በፍትህ አልባነት አስገደደ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ቤቱ",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ ንጉሥ ኢዮአቄምን እና ቤተሰቡን ያመለክታል፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በሰገነቱ ላይ ሰፊ ክፍሎች ያሉት ትልቅ ቤት… ሰፋፊ መሰወኮቶች …ጥድ",
"body": "እነዚህ ባህሪያት ሁሉም በጣም ውድ የሆነን ቤት ይገልጻሉ፡፡ "
}
]

18
22/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "የጥድ ሳንቃ እንዲኖርህ የፈለከው ይህ መልካም ንጉሥ የሚያደርግህ ሆኖ ነውን?",
"body": "ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮአቄምን ስለ ውድ ቤተመንግሥቱ ለመገሰጽ ነው፡፡ \"ከጥድ የተሰራ ቤተመንግሥት መልካም ንጉሥ አያደርግህም፡፡\" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አባትህም አልበላም አልጠጣምን…. ይህን በማድረጉ ከጽድቅ ጎደለን?",
"body": "ያህዌ ይህንን ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚጠይቀው ኢዮአቄምን ስለ አባቱ ስለ ንጉሥ ኢዮስያስ አርአያነት ሊያስታውሰው ነው፡፡ \"አባትህ ንጉሥ ኢዮስያስ፣ መልካም ህይወት ኖሯል፣ ሆኖም…ይህ ጽድቅ ከማድረግ አላገደውም፡፡\" (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ፍትህን እና ጽድቅን አደረገ",
"body": "እነዚህ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ረቂቅ ስሞች የተደገሙ ትኩረት ለማድረግ ሲሆን እንደ ድርጊቶች ተደርገው ሊጻፉ ይችላሉ፡፡ \"በፍትሃዊነት እና በትክክል አደረገ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም እና ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
22/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ሌሎችን በማጥፋትህ… ከጭንቀት በስተቀር በዐይኖችህን እና በልብህ ምንም አይኖርም",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይኖች\" የሚለው ማየት ለሚለው ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሲሆን \"ልብ\" የሚለው ለማሰብ ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"ሌሎችን ከማጥፋት … በስተቀር በፍጹም ምንም ነገር አታይም ወይም አታስብም\" ወይም \"የምትመለከተው እና የታስበው ሁሉ ሌሎችን ስለ ምታታልልበት መንገድ ንጹህ ደም የምታፈስበትን፣ ደግሞም ሌሎችን የምትጨቁንበትን እና የምታጠፋበትን መንገዶች ነው\" በሚሉት ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "ተገቢያልሆነ ትርፍ",
"body": "ይህ በማታለል ወይም ተገቢያልሆኑ መንገዶችን በመጠቀም ገንዘብ ማግኘት ነው፡፡"
},
{
"title": "የንጹሃንን ድም ማፍሰስ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ድም…ማፍሰስ\" የሚለው የተያያዘው ከግድያ ጋር ነው፤ \"ደም\" የሚያመለክተው የተገደሉትን ሰዎች ነው፡፡ \"የዋህ ሰዎችን መግደል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር እና ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሌሎችን ማጥፋት",
"body": "\"ገንዘብ ለማግኘት በሌሎች ላይ የሃይል ድርጊት መፈጸም\""
},
{
"title": "ለእርሱ አያለቅሱለትም",
"body": "በቁጥር 18 ላይ፣ ያህዌ በቀጥታ ለኢዮአቄም መናገሩን አቁሞ ለሌሎች ሰዎች መናገር ይጀምራል፡፡ እዚህ ስፍራ \"ለቅሶ\" የሚለው የሚያመለክተው በኢዮአቄም ሞት ማዘንን ነው፡፡ \"ኢዮአቄም በሚሞትበት ጊዜ አያለቅሱለትም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (የተዘለለ/የተተወ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አህያ እንደሚቀበር ይቀበራል፤ ጎትተው አውትተው ይጥሉታል",
"body": "የኢዮአቄም ቀብር የተገለጸው ሰዎች አህያ በሚቀብሩበት መንገድ እንደሚደረግ ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"በድኑን የአህያ በድን በሚቀብሩበት መንገድ ይቀብራሉ፤ እየጎተቱ ወስደው ይጥሉታል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -264,6 +264,8 @@
"22-06",
"22-08",
"22-10",
"22-11"
"22-11",
"22-13",
"22-15"
]
}