Thu Feb 27 2020 11:17:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:17:43 +03:00
parent eb078f1e30
commit 832a84580a
4 changed files with 59 additions and 12 deletions

View File

@ -13,22 +13,18 @@
},
{
"title": "አስጸያፊ ጣኦቶቻቸው",
"body": ""
"body": "\"እኔ የምጠላቸው ጣኦቶቻቸው\""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በስሜ የተጠራው ቤቴ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ስም\" የሚወክለው ያህዌን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"የእኔ የሆነው ቤት\" ወይም \"እነርሱ እኔን የሚያመልኩበት ህንጻ/ቤት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የሄኖም ሸለቆ",
"body": "ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህን በፍጹም በልቤ አላሰብኩም/ወደ አዕምሮዬ አልገባም",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ልብ/አዕምሮ\" የሚያመለክተው የያህዌን ፈቃድ/ሀሳብ ነው፡፡ \"እኔ በፍጹም አላሰብኩም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

22
32/36.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "እናንተ የተናገራችሁት",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እናንተ\" የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኤርምያስን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ይገልጻል፣ ወይም 2) ሁሉንም ሰዎች ያመለክታል፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እርሷ ለባቢሎን ንጉሥ እጆች ተሰጠች",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እጅ\" ማለት ሀይል ወይም ቁጥጥር ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ያህዌ ለባቢሎን ንጉሥ እርሷን/ከተማይቱን እንዲገዛ ሀይል ሰጠው\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "እነርሱን ለመሰብሰብ",
"body": "\"የእኔን ህዝብ ለመሰብሰብ\""
},
{
"title": "ንዴት፣ መዓት፣ እና ታላቅ ቁጣ",
"body": "ሶስቱም ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ እርሱ ምን ያህል እንደተቆጣ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ \"ከመጠን ያለፈ ቁጣ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በደህንነት",
"body": "\"እነርሱ በሰላም ባሉበት\""
}
]

26
32/38.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "እኔን ለማክበር አንድ ልብ እና አንድ መንገድ",
"body": "የእስራኤል ሰዎች ያህዌን ለማክበር በአንድነት መስራት ይፈልጋሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን",
"body": "\"ዘለዓለማዊ ስምምነት\""
},
{
"title": "መልካም ከማድረግ ወደ ኋላ አልመለስም",
"body": "\"መልካም ማድረግን አላቆምም\" "
},
{
"title": "በእነርሱ ልብ ለእኔ ክብርን አኖራለሁ",
"body": "ክብር የተገለጸው ጠጣር አካል እንደሆነ እና ማንም ከዚያ ሊያሰወግደው እንዳይችል ተደርጎ በመያዣ ውስጥ እንደተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ \"እነርሱ ሁልጊዜም እንዲያከብሩኝ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዜቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከዚህ የተነሳ እነርሱ በፍጹም ከእኔ ፊታቸውን አይመልሱም",
"body": "\"ከዚህ የተነሳ እኔኝ መታዘዝ እና ማምለክ በፍጹም አያቆሙም\""
}
]

View File

@ -399,6 +399,9 @@
"32-24",
"32-26",
"32-29",
"32-31"
"32-31",
"32-33",
"32-36",
"32-38"
]
}