Thu Feb 27 2020 11:17:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
eb078f1e30
commit
832a84580a
18
32/33.txt
18
32/33.txt
|
@ -13,22 +13,18 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አስጸያፊ ጣኦቶቻቸው",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "\"እኔ የምጠላቸው ጣኦቶቻቸው\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በስሜ የተጠራው ቤቴ",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"ስም\" የሚወክለው ያህዌን ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"የእኔ የሆነው ቤት\" ወይም \"እነርሱ እኔን የሚያመልኩበት ህንጻ/ቤት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሄኖም ሸለቆ",
|
||||
"body": "ይህ በኤርምያስ 7፡31 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ይህን በፍጹም በልቤ አላሰብኩም/ወደ አዕምሮዬ አልገባም",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"ልብ/አዕምሮ\" የሚያመለክተው የያህዌን ፈቃድ/ሀሳብ ነው፡፡ \"እኔ በፍጹም አላሰብኩም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,22 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እናንተ የተናገራችሁት",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"እናንተ\" የሚለው ብዙ ቁጥር ነው፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ኤርምያስን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ይገልጻል፣ ወይም 2) ሁሉንም ሰዎች ያመለክታል፡፡ (አንተ/አንቺ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እርሷ ለባቢሎን ንጉሥ እጆች ተሰጠች",
|
||||
"body": "እዚህ ስፍራ \"እጅ\" ማለት ሀይል ወይም ቁጥጥር ማለት ነው፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ያህዌ ለባቢሎን ንጉሥ እርሷን/ከተማይቱን እንዲገዛ ሀይል ሰጠው\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነርሱን ለመሰብሰብ",
|
||||
"body": "\"የእኔን ህዝብ ለመሰብሰብ\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ንዴት፣ መዓት፣ እና ታላቅ ቁጣ",
|
||||
"body": "ሶስቱም ቃላት ተመሳሳይ ትርጉም ሲይዙ እርሱ ምን ያህል እንደተቆጣ ትኩረት ይሰጣሉ፡፡ \"ከመጠን ያለፈ ቁጣ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በደህንነት",
|
||||
"body": "\"እነርሱ በሰላም ባሉበት\""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
||||
"body": "ያህዌ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔን ለማክበር አንድ ልብ እና አንድ መንገድ",
|
||||
"body": "የእስራኤል ሰዎች ያህዌን ለማክበር በአንድነት መስራት ይፈልጋሉ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን",
|
||||
"body": "\"ዘለዓለማዊ ስምምነት\""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መልካም ከማድረግ ወደ ኋላ አልመለስም",
|
||||
"body": "\"መልካም ማድረግን አላቆምም\" "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በእነርሱ ልብ ለእኔ ክብርን አኖራለሁ",
|
||||
"body": "ክብር የተገለጸው ጠጣር አካል እንደሆነ እና ማንም ከዚያ ሊያሰወግደው እንዳይችል ተደርጎ በመያዣ ውስጥ እንደተቀመጠ ተደርጎ ነው፡፡ \"እነርሱ ሁልጊዜም እንዲያከብሩኝ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዜቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከዚህ የተነሳ እነርሱ በፍጹም ከእኔ ፊታቸውን አይመልሱም",
|
||||
"body": "\"ከዚህ የተነሳ እኔኝ መታዘዝ እና ማምለክ በፍጹም አያቆሙም\""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -399,6 +399,9 @@
|
|||
"32-24",
|
||||
"32-26",
|
||||
"32-29",
|
||||
"32-31"
|
||||
"32-31",
|
||||
"32-33",
|
||||
"32-36",
|
||||
"32-38"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue