Mon Feb 17 2020 11:56:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-17 11:56:12 +03:00
parent 8db31d19de
commit 79562cdfc3
3 changed files with 69 additions and 10 deletions

View File

@ -17,22 +17,38 @@
},
{
"title": "እነርሱ ተቃጥለዋልና",
"body": ""
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምክንያቱም ሰው ማሰማሪያዎቹንና የግጦሽ መሬቱን አቃጥሎአቸዋልና” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የአንድም ከብት ድምጽ ፈጽመው አይሰሙም",
"body": "“በዚያ ስፍራ አንድም ሰው የከብት ድምጽ አይሰማም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የቀበሮ መሸሸጊያ",
"body": "“ቀበሮዎች የሚደበቁበት ስፍራ፡፡” ቀበሮዎች እጅግ በጣም ኃይለኛ የዱር ውሾች ናቸው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሰው የማይኖርበት ስፍራ",
"body": "“አንድም ሰው የማይገኝበት ስፍራ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህን የሚያስተውል ጠቢብ ሰው ማን ነው?",
"body": "እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ የተናገራቸውን ነገሮች መረዳት የሚችል ሰው በጣም ጥበበኛ ሰው ብቻ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች መረዳት የሚችሉ በጣም ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ያወራስ ዘንድ የእግዚአብሔር አፍ ለማን ተናገረ",
"body": "እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው እነዚህን ነገሮች መናገር የሚችሉት እርሱ የተናገራቸው ሰዎች ብቻ እንደሆኑ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ነገሮች ለሌሎች ማብራራት የሚችሉት ከእግዚአብሔር የተማሩ ብቻ ናቸው” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የእግዚአብሔር አፍ ",
"body": "እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ንግግር በእርሱ “አፍ” ተወክሏል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሰው እንዳያልፍባት ምድሪቱ ለምን ጠፋች፣ ለምንስ ወና ሆነች?",
"body": "እግዚአብሔር ይህን መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ የተጠቀመው ምድሪቱ ለምን እንደጠፋች ማብራራት የሚችለው ጥበበኛ ሰው ብቻ እንደሆነ አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሰው እንዳያልፍባት ምድሪቱ ለምን እንደጠፋች እና ወና እንደሆነች ማብራራት የሚችለው ጥበበኛ ሰው ብቻ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )"
},
{
"title": "ምድሪቱ ጠፍታለች ደግሞም ወና ሆናለች",
"body": "ይህ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ “ጠፋች” እና “ወና ሆነች” የሚሉት ሁለቱም ምድሪቱ ወና እንደሆነች የሚያብራሩ ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሪቱ ወና ሆናለች” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ እና ጥምር ቃል የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

42
09/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "ምክንያቱም",
"body": "“እነዚህ ነገሮች ይሆናሉ ምክንያቱም”"
},
{
"title": "ሕጌን ትተዋልና",
"body": "እግዚአብሔር ስለ ሕዝቡ ሕጉን አለመታዘዝ ሲናገር ከሕጉ ርቀው እንደሄዱ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሕጌን ትተውታል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "ድምጼን አይሰሙም",
"body": "እዚህ ላይ የእግዚአብሔር “ድምጽ” እርሱ የተናገረውን ነገር ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለእነርሱ ለነገርኋቸው ነገሮች ምንም ትኩረት አልሰጡም” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ወይም በእርሱ አልሄዱም",
"body": "እዚህ ላይ “መሄድ” ፈሊጥ ሲሆን “መኖርን” የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወይም እኔ እንዲኖሩ በነገርኋቸው መንገድ አልኖሩም” ( ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነርሱ በልባቸው እልከኝነት ሄዱ",
"body": "እዚህ ላይ የሕዝቡ “እልከኛ ልቦች” እልከኛ ፍላጎታቸውንና እልከኛ ፈቃዳቸውን ይወክላል፡፡ እዚህ ላይ “መሄድ” መኖርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እልከኞች ነበሩና ሊኖሩ በሚፈልጉት መንገድ ኖሩ” (ምትክ ስም እና ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በኣሊምን ተከተሉ",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -135,6 +135,7 @@
"09-title",
"09-01",
"09-04",
"09-07"
"09-07",
"09-10"
]
}