Tue Feb 25 2020 12:01:21 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ed08ce5a1c
commit
6fef567090
22
27/16.txt
22
27/16.txt
|
@ -9,26 +9,18 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለምን ይህች ከተማ ትፈራርሳለች?",
|
||||
"body": "ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡን ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ \"ያህዌ እንድታደርጉ የሚፈልገውን ማድረግ ብትጀምሩ ይህችን ከተማ ከመፍረስ ልታድኑ ትችላላችሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)እነርሱ ነቢያት ከሆኑ እና፣ በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ መጥቶ ከሆነ እነርሱ ይለምኑ\nይህ ያህዌ እውነት እንዳልሆነ የሚያውቀው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ \"ነቢያት ቢሆኑ እና የያህዌ ቃል በእርግጥ ወደ እነርሱ መጥቶ ቢሆን፣ ይለምኑ ነበር\" ወይም \"ነቢያት ስላልሆኑ እና በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ ስላልመጣ አይለምኑም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)\n"
|
||||
"body": "ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡን ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ \"ያህዌ እንድታደርጉ የሚፈልገውን ማድረግ ብትጀምሩ ይህችን ከተማ ከመፍረስ ልታድኑ ትችላላችሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)እነርሱ ነቢያት ከሆኑ እና፣ በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ መጥቶ ከሆነ እነርሱ ይለምኑ ይህ ያህዌ እውነት እንዳልሆነ የሚያውቀው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ \"ነቢያት ቢሆኑ እና የያህዌ ቃል በእርግጥ ወደ እነርሱ መጥቶ ቢሆን፣ ይለምኑ ነበር\" ወይም \"ነቢያት ስላልሆኑ እና በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ ስላልመጣ አይለምኑም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)\n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የያህዌ ቃል በእርግጥ ወደ እነርሱ መጥቶ ቢሆን ኖሮ",
|
||||
"body": "\"የያህዌ ቃል\" የሚለው ሀረግ የሚለው የሚያመለክተው ከእግዚአብሔር ዘንድ የሀነን መልዕክት ነው፡፡ \"በእውነት ያህዌ መልዕክት ሰጥቷቸው ቢሆን ኖሮ\" ወይም \"በእውነት ያህዌ ለእነርሱ መልዕክት ተናግሮ ቢሆን ኖሮ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የያህዌ ቃል… የሰራዊት ጌታ ያህዌን አለመኑም",
|
||||
"body": "ያህዌ ራሱን በሶስተኛ መደብ ይገልጻል፡፡ \"የእኔ ቃል… የእኔ ነው፣ የሰራዊት ጌታ ያህዌን አልለመኑም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሦስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የይሁዳ ንጉሥ ቤት ",
|
||||
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል የተለያዩ ሰፊ ትርጉሞችን ይይዛል፡፡ በዚህ ሁኔታ ንጉሡ የሚኖርበትን ንጉሳዊ ቤተመንግስትን ያመለክታል፡፡ \"የይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግስት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
|
||||
"body": "ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት ማምጣቱን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል",
|
||||
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አምዶቹ፣ \"ባህር/ገንዳ\" ተብለው የሚታወቁት ትላልቆቹ ሳህኖች እና የእርሱን መሰረት",
|
||||
"body": "እነዚህ በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚገኙ እቃዎች ነበሩ፡፡ \"ባህሩ\" ትልቅ የነሐስ ጎድጓዳ ሣህን ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኢዮአኪን ",
|
||||
"body": "የዕብራይስጡ ጽሁፍ \"ኢኮንያን\" ይላል፣ ይህ \"ኢዮአኪን\" ለሚለው የተሰጠ አማራጭ ስም ነው፡፡ ብዙ ዘመናዊ ቅጂዎች ነገሩን ግልጽ ለማድረግ ያው ንጉሥ የተጠቀሰበትን \"ኢዮአኪን\" የሚለውን ስም ይጠቀማሉ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -328,6 +328,7 @@
|
|||
"27-08",
|
||||
"27-09",
|
||||
"27-12",
|
||||
"27-14"
|
||||
"27-14",
|
||||
"27-16"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue