Tue Feb 25 2020 11:59:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 11:59:22 +03:00
parent cc0b6f4893
commit ed08ce5a1c
4 changed files with 67 additions and 21 deletions

View File

@ -8,27 +8,11 @@
"body": "እዚህ ስፍራ የንጉሡ ባሪያ መሆን የተገለጸው ከባድ ስራ ይሰራ ዘንድ ንጉሡ በትከሻው ላይ ቀንበር እንደጫነበት እንስሳ ተደርጎ ነው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑት ቃላት በኤርምያስ 27፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የእናንተን አንገታችሁን ዝቅ አድርጉ",
"body": "\"የእናንተ\" የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሴዴቅያስን እና የይሁዳን ሰዎች ስለሆነ ብዙ ቁጥር ነው፡፡ (አንተ የሚለውን ተውላጠ ስም መልኮች ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የባቢሎን ንጉሥ… ለምን ትሞታለህ?",
"body": "ኤርምያስ ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የንጉሡ ድርጊት ወደ ሞት ስለሚመራው ሊያስጠነቅቀው ነው፡፡ \"ንጉሥ ሆይ…ይህንን ሳታደርግ ብትቀር፣ በእርግጥ ትሞታለህ፡፡\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

26
27/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ያህዌ በኤርምያስ በኩል ለይሁዳ ንጉሥ እና ህዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "ቃሎቻቸውን አትስሙ",
"body": "ያህዌ ህዝቡን ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እርሱ እንዳልላካቸው እና እየዋሽዋቸው እንደሆነ ያስጠነቅቃል፡፡"
},
{
"title": "እኔ ወደ እናንተ አልላኳቸውም",
"body": "\"እኔ እነርሱን ስላልላኳቸው\""
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በስሜ ሀሰትን ይተነብያሉ",
"body": "\"በስሜ\" የሚለው ሀረግ የሚወክለው በያህዌ ሀይል እና ስልጣን ወይም የእርሱ ወኪል ሆኖ መናገርን ነው፡፡ እዚህ ስፍራ እነዚህ ነቢያት መልዕክታቸውን ከያህዌ እንደተቀበሉ ይናገራሉ፣ ነገር ግን ከእርሱ አልተቀበሉም፡፡ \"ሀሰት/ማታለል\" የሚለው ረቂቅ ስም \"ያታልላሉ\" በሚል ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"በሀሰት ተንቢት ሲናገሩ ከእኔ ተቀብለው እንደሚናገሩ ወራሉ፣ ሆኖም ግን እያታለሏችሁ ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እኔ አባርራችኋለሁ",
"body": "\"እኔ አገራችሁን ለቃችሁ እንድትወጡ አስገድዳችኋለሁ\""
}
]

34
27/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ኤርምያስ የያህዌን ቃል መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "የያህዌ ቤት እቃዎች አሁን ከባቢሎን መመለስ ይጀምራሉ!",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ሰዎች ከያህዌ ቤተ መቅደስ የወሰዷቸውን የወርቅ እቃዎች መመለስ ይጀምራሉ!\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ስለምን ይህች ከተማ ትፈራርሳለች?",
"body": "ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡን ለማስጠንቀቅ ነው፡፡ \"ያህዌ እንድታደርጉ የሚፈልገውን ማድረግ ብትጀምሩ ይህችን ከተማ ከመፍረስ ልታድኑ ትችላላችሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)እነርሱ ነቢያት ከሆኑ እና፣ በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ መጥቶ ከሆነ እነርሱ ይለምኑ\nይህ ያህዌ እውነት እንዳልሆነ የሚያውቀው መላምታዊ ሁኔታ ነው፡፡ \"ነቢያት ቢሆኑ እና የያህዌ ቃል በእርግጥ ወደ እነርሱ መጥቶ ቢሆን፣ ይለምኑ ነበር\" ወይም \"ነቢያት ስላልሆኑ እና በእውነት የያህዌ ቃል ወደ እነርሱ ስላልመጣ አይለምኑም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)\n"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -326,6 +326,8 @@
"27-01",
"27-05",
"27-08",
"27-09"
"27-09",
"27-12",
"27-14"
]
}