Sun Feb 16 2020 21:47:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-16 21:47:14 +03:00
parent d8c6a3fbb3
commit 5c77045a21
3 changed files with 65 additions and 2 deletions

View File

@ -37,6 +37,10 @@
},
{
"title": "አኖራችኋለሁ ",
"body": ""
"body": "“መኖር እንድትቀጥሉ አደርጋችኋለሁ”"
},
{
"title": "ከጥንት ጀምሮ እስከ ዘላለም",
"body": "“ከጥንት ጀምሮ እንዲሁም በቀጣይነት፡፡” የእነርሱ ቋሚ ንብረት ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር ምድሪቱን ለይሁዳ ሕዝብ ሰጥቷል ማለት ነው፡፡ "
}
]

58
07/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,58 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚነገረውን መልእክቱን ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡"
},
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "በእነዚህ ጥቅሶች ውስጥ “እናንተ” የሚለው ቃል የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡"
},
{
"title": "እነሆ!",
"body": "እዚህ ላይ “እነሆ” የሚለው ቃል ከዚህ በኋላ የሚከተለውን መረጃ እንደሚገባ ልብ እንድንል ያነቃናል፡፡"
},
{
"title": "ትሰርቃላችሁ፥ ትገድላላችሁ፥ ታመነዝራላችሁ? በሐሰትም ትምላላችሁ፥ … የማታውቋቸውንም እንግዶች አማልክት ትከተላላችሁ?",
"body": "እየፈጸሟቸው ያሉትን ኃጢአቶች እግዚአብሔር የሚያውቅ መሆኑን አስረግጦ ለማለፍ እነዚህ ጥያቄዎች አዎንታዊ መልስ ይጠብቃሉ፡፡ ይህ እንደ አረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ትሰርቃላችሁ፥ ትገድላላችሁ፥ ታመነዝራላችሁ፡፡ በሐሰት ትምላላችሁ፥ … የማታውቋቸውንም እንግዶች አማልክት ትከተላላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በሐሰት ትምላላችሁ",
"body": "“በመኃላችሁ እንኳ ትዋሻላችሁ”"
},
{
"title": "እንግዶች አማልክት ትከተላላችሁ",
"body": "እዚህ ላይ መከተል ለማገልገልና ለመታዘዝ ዓላማ በማድረግ ተከትሎ ለመሄድ ምትክ ስም ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 7:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች አማልክት ታገለግላላችሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -110,6 +110,7 @@
"06-25",
"06-27",
"07-01",
"07-03"
"07-03",
"07-05"
]
}