Sun Feb 16 2020 21:45:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
688daa16c9
commit
d8c6a3fbb3
26
07/03.txt
26
07/03.txt
|
@ -5,30 +5,22 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "ኤርምያስ ብዙ ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከእግዚአብሔር የመጣውን በጣም ጠቃሚ መልእክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህንን በኤርምያስ 6:6 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መንገዳችሁንና ሥራችሁን አሳምሩ እኔም እንድትኖሩ አደርጋችኋለሁ",
|
||||
"body": "“መንገዳችሁንና ሥራችሁን የምታስተካሉ ከሆነ እኔም እንድትኖሩ አደርጋችኋለሁ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በዚህ ስፍራ",
|
||||
"body": "ይህ በይሁዳ ምድር ማለት ነው፣ በቤተ መቅደስ አይደለም"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እያላችሁ ራሳችሁ በሐሰት ቃል አትታመኑ",
|
||||
"body": "ይህ “ራሳችሁ” የሚለው ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም ለእስራኤላውያን ወደፊት የሚመጣ የግል አደጋ እንዳለ አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እያላችሁ፣ እናንተን እንዲጠብቃችሁ በሐሰት ቃል አትታመኑ” (ከባለቤቱ ጋር የሚጣቀስ ተውላጠ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ!የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ! የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ! ",
|
||||
"body": "ቤተ መቅደሱ ባለቤቱ እግዚአብሔር ስለሆነና የእርሱን ሕልውና የሚወክል ስለሆነ እርሱ ይጠብቀዋል፣ የይሁዳም ሕዝብ ደህንነት ይሆንለታል፡፡ “የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ” የሚለው ለምን ሦስት ጊዜ እንደተደጋገመ ተቀባይነት ሊኖራቸው የሚችሉት ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡- 1) የተደጋገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው ወይም 2) የተደጋጋመው እንደ ቤተ መቅደሱ ስነ ስርአት ተደርጎ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነው ስለዚህ አንድም ሰው ሊያፈርሰው እንደማይችል ሙሉ በሙሉ እርግጠኞች ነን፤ እኛ ደግም እንጠበቃለን፡፡” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,42 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሚነገረውን መልእክቱን ለኤርምያስ መስጠቱን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መንገዳችሁንና ስራችሁን አሳምሩ",
|
||||
"body": "“መንገዳችሁንና ስራችሁን አስተካክሉ፡፡” ይህንን በኤርምያስ 7:3 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ ፍትህ አድርጉ",
|
||||
"body": "“ፍትህ” የሚለው ረቂቅ ስም “ፍረዱ” በሚለው ግስ በመጠቀም መተርጎም ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በትክክል ፍረዱ” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መጻተኛውን አትጨቁኑ",
|
||||
"body": "“መጻተኛውን በአግባቡ ያዙ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ወላጅ አልባ",
|
||||
"body": "ወላጆቹ የሞቱበት ልጅ"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ንጹህ ደም ባታፈስሱ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ንጹህ ደም ማፍሰስ ሞት የማይገባቸውን ሰዎች መግደልን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ንጹህ ሰዎችን መግደል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሌሎች አማልክት መከተል",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ መከተል የሚለው ለማገልገልና ለመታዘዝ ዓላማ አድርጎ ተከትሎ ለመሄድ ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሌሎች አማልክትን ማገልገል” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እናተን የሚጎዷችሁ",
|
||||
"body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚያ እናንተን ይጎዷችኋልና” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በዚህ ስፍራ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “በዚህ ስፍራ” የሚለው የይሁዳን ምድር ያመለክታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አኖራችኋለሁ ",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -109,6 +109,7 @@
|
|||
"06-23",
|
||||
"06-25",
|
||||
"06-27",
|
||||
"07-01"
|
||||
"07-01",
|
||||
"07-03"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue