Tue Feb 25 2020 11:03:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 11:03:17 +03:00
parent d6674459bc
commit 52e186a2a8
3 changed files with 74 additions and 15 deletions

View File

@ -1,30 +1,38 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "እነዚህ ቁጥሮች ምንም እንኳን በኤርምያስ 16፡14-15 ላይ ከሚገኘው ጋር ፍጹም አንድ ባይሆኑም በጣም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ እነዚያ እንዴት እንደተተረጎሙ ያነጻጽሩ፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እዩ",
"body": "ይህ ቃል ቀጥሎ ለሚነገረው አስደናቂ መረጃ ትኩረት ለመስጠት የሚያነቃ ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ቀናት እየመጡ ነው",
"body": "መጪው ጊዜ የተነገረው ወደ ተናጋሪው ወይም ወደ አድማጩ እንደሚመጣ አካል ተደርጎ ነው፡፡ \"ጊዜው ይመጣል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እኔ ህያው እንደሆንኩ",
"body": "\"እኔ ያህዌ በእርግጥ ህያው እንደሆንኩ፡፡\" ሰዎች ይህንን አገላለጽ የሚጠቀሙት ቀጥሎ የሚናገሩት ነገር በእርግጥ እውነት መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጽኑ ቃል ኪዳን የማድረግ ምልክት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 4፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡\"እኔ በእርግጥ በክብሬ እምላለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የሚያመጣ እና የሚመልስ",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ይሰጣሉ ደግሞም ሊጣመሩ ይችላሉ፡፡ \"የሚመልስ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የእስራኤል ቤት",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"እስራኤል\" ወይም \"የእስራኤል መንግሥት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሰሜናዊ ምድር እና እነርሱ የተሰደዱበት ምድር",
"body": "ይህ የሚያመለክተው አስሩ ሰሜናዊ የእስራኤል ነገዶች ምርኮኛ የሆኑበትን እና በአካባቢያቸው በሚገኙ አገራት ውስጥ የተበተኑበትን መንገድ ነው፡፡ "
},
{
"title": "ከዚያ በገዛ ምድራቸው ይኖራሉ ",
"body": "ይህ እስራኤላውያን ከየት እንደ ተበተኑ ያመለክታል፡፡ ይህ ይበልጥ ግልጽ ተደርጎ ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"ከዚያ ዳግም በገዛ ምድራቸው ይኖራሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

50
23/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,50 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡",
"body": "ከቁጥር 9-13 ድረስ ኤርምያስ የያህዌን መልዕክት ለሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት ያደርሳል፡፡ ኤርምያስ በቁጥር 9 ላይ ይናገራል፣ ነገር ግን በቁጥር 10 ላይ የሚገኘው ቃል የኤርምያስ ይሁን የያህዌ ግልጽ አይደለም፡፡"
},
{
"title": "ነቢያትን በሚመለከት፣ ልቤ በውስጤ ተሰብሯል፣ ደግሞም አጥንቶቼ ሁሉ ተንቀጥቅጠዋል",
"body": "ነቢዩ ልቡ እንደተሰበረ እና አጥንቶቹ እንደ ተንቀጠቀጡ የሚናገረው ከሀሰተኛ ነቢያት የተነሳ የሚደርስበትን ቅጣት በመፍራት ነው፡፡ \"ከሀሰተኛ ነቢያት የተነሳ በሚደርሰው ታላቅ ፍርሃት አድሮብኛል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ልቤ በውስጤ ተሰበረ",
"body": "ፈሊጡ የሚናገረው ጥልቅ ሀዘንን ነው፡፡ \"በጣም አዝኛለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አጥንቶቼ ሁሉ ተንቀጠቀጡ",
"body": "እዚህ ስፍራ ምንቀጥቀጥ የተያያዘው ከፍርሃት ጋር ነው፡፡ \"በጣም ፈርቻለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እንደ ሰከረ ሰው ሆንኩ፣ ወይን ጠጅ እንደተሞላ ሰው ሆንኩ",
"body": "የሰከሩ/የጠጡ ሰዎች ራሳቸውን መቆጣጠር አይችሉም፡፡ እንደዚሁ ሁሉ፣ ኤርምያስ የያህዌን ቅጣት ከመፍራት የተነሳ ራሱን መቆጣጠር ተስኖታል፡፡ \"እኔ እንደ ጠጣ ሰው ሆኛለሁ፣ ራሴን መቆጣጠር ተስኖኛል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ምድሪቱ በምንዝርና ተሞልታለች",
"body": "ምድሪቱ መያዣ ዕቃ ተደርጋ እና አመንዝሮች ደግሞ ዕቃውን ሙሉ ለሙሉ እንደሞሉ ቁሶች ተደርጎ ተገልጽዋል፡፡ ያም ማለት፣ በምድሪቱ የሚገኝ እያንዳንዱ ሰው ዘማዊ ሆኖ ሲገለጽ፣ ይህም በተራው በጣም ብዙ ሰዎች ዘማዊ እንደሆኑ አጋኖ ይገልጻል፡፡ (ግነት እና አጠቃላ አስተያየት የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አመንዝሮች ",
"body": "እዚህ ስፍራ ይህ ቃል ምናልበት ሁለት ስሜቶች አሉት፡፡ በቀጥታ ሲተረጎም በአገሪቱ የሚገኙ ወንዶች በገዛ ሚስቶቻቸው ላይ አመንዝረውባቸዋል ማለት ሲሆን፣ በዘይቤያዊ ትርጉሙ ጣኦት ለማምለክ ሲሉ ያህዌን ተተውታል የሚል ትርጉምም አለው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -276,6 +276,7 @@
"23-title",
"23-01",
"23-03",
"23-05"
"23-05",
"23-07"
]
}