Wed Mar 04 2020 20:23:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ff7e27f188
commit
51625dd067
12
47/03.txt
12
47/03.txt
|
@ -18,17 +18,5 @@
|
|||
{
|
||||
"title": "ከፍቶርን",
|
||||
"body": "ከፍልስጤም በስተሰሜን የምትገኝ ዳርቻ ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,38 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ቡሀነት በጋዛ ላይ መጥቶአል",
|
||||
"body": "ቡሀነት የሚለው መላጣን ያመለክታል፡፡ ጋዛ የሚለው ደግሞ ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የጋዛ ህዝቦች የራሳቸው ፀጉር ያልቃል”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቡሀነት",
|
||||
"body": "እንደ ፊሊስጤም ከተማ ለጣኦት አምለኮ እና ለትልቅ ሀዘን ተብሎ የራስ ፀጉርን መላጨት፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ዝም ትላለህ",
|
||||
"body": "ይህም ትርጉሙ 1) ህዝቡ ከሀዘን የተነሳ ዝም ይላሉ 2) የጠላት ሰራዊት ይገድላቸዋል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እስከ መቼ ድረስ ገላችሁን ትነጫላችሁ?",
|
||||
"body": "እግዚአብሄር ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው የአስቀሎ ህዝቦችን ማልቀስ እንደማያቆሙ ለማሳየት ነው፡፡ እግዚአብሄር ህዝቡን ሲናገር ለሴት እነደሚናገር አርጎ ነው የሚያሳየን፡፡ ይህችም ከተማዋን እነደሆነ ይናገራል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ገላችሁን ትነጫላችሁ",
|
||||
"body": "ቆዳን መቆራረጥ ሲሆን ጣኦትን ለማምለክ እና ለሞተ ሰው ለማልቀስ የሚደረግ ልምምድ ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በባህር ዳር ላይ ትዕዛዝ ሰጥቷል…",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ፍልስጤማውያን እየተናገሩ እንደሆነ ይመስላል፡፡ (ታሪካዊ መላምት የሚለውን ተመልከት)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አንተ የእግዚአብሔር ሰይፍ ሆይ፥ ዝም የማትለው እስከ መቼ ነው? ወደ ሰገባህ ግባ ጸጥ ብለህም ዕረፍ።",
|
||||
"body": "ፍልስጤማውያን የእግዚአብሄር ሰይፍ እንደሚሰማ መስለው ይናገራሉ፡፡ “እግዚአብሄር ሰይፍህን የያዝከው ምቼ ነው በሰይፍህ ዝም ማትለው”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የእግዚአብሄር ሰይፍ",
|
||||
"body": "እግዚአብሄር ፍልስጤማዋውያንን ሲቀጣ ከሰሜን የጦር ሰራዊትን ይልካል ይህም እግዚአብሄር ሰይፉን አንደዘረጋ መስሎ ይናገራል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ዝም የማትለው እስከ መቼ ነው?",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -545,6 +545,7 @@
|
|||
"46-25",
|
||||
"46-27",
|
||||
"47-title",
|
||||
"47-01"
|
||||
"47-01",
|
||||
"47-03"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue