Wed Mar 04 2020 20:23:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:23:39 +03:00
parent ff7e27f188
commit 51625dd067
3 changed files with 40 additions and 13 deletions

View File

@ -18,17 +18,5 @@
{
"title": "ከፍቶርን",
"body": "ከፍልስጤም በስተሰሜን የምትገኝ ዳርቻ ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

38
47/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "ቡሀነት በጋዛ ላይ መጥቶአል",
"body": "ቡሀነት የሚለው መላጣን ያመለክታል፡፡ ጋዛ የሚለው ደግሞ ህዝቡን ያመለክታል፡፡ “የጋዛ ህዝቦች የራሳቸው ፀጉር ያልቃል”"
},
{
"title": "ቡሀነት",
"body": "እንደ ፊሊስጤም ከተማ ለጣኦት አምለኮ እና ለትልቅ ሀዘን ተብሎ የራስ ፀጉርን መላጨት፡፡"
},
{
"title": "ዝም ትላለህ",
"body": "ይህም ትርጉሙ 1) ህዝቡ ከሀዘን የተነሳ ዝም ይላሉ 2) የጠላት ሰራዊት ይገድላቸዋል፡፡"
},
{
"title": "እስከ መቼ ድረስ ገላችሁን ትነጫላችሁ?",
"body": "እግዚአብሄር ይህንን ጥያቄ የሚጠቀመው የአስቀሎ ህዝቦችን ማልቀስ እንደማያቆሙ ለማሳየት ነው፡፡ እግዚአብሄር ህዝቡን ሲናገር ለሴት እነደሚናገር አርጎ ነው የሚያሳየን፡፡ ይህችም ከተማዋን እነደሆነ ይናገራል፡፡"
},
{
"title": "ገላችሁን ትነጫላችሁ",
"body": "ቆዳን መቆራረጥ ሲሆን ጣኦትን ለማምለክ እና ለሞተ ሰው ለማልቀስ የሚደረግ ልምምድ ነው፡፡"
},
{
"title": "በባህር ዳር ላይ ትዕዛዝ ሰጥቷል…",
"body": "እዚህ ላይ ፍልስጤማውያን እየተናገሩ እንደሆነ ይመስላል፡፡ (ታሪካዊ መላምት የሚለውን ተመልከት)"
},
{
"title": "አንተ የእግዚአብሔር ሰይፍ ሆይ፥ ዝም የማትለው እስከ መቼ ነው? ወደ ሰገባህ ግባ ጸጥ ብለህም ዕረፍ።",
"body": "ፍልስጤማውያን የእግዚአብሄር ሰይፍ እንደሚሰማ መስለው ይናገራሉ፡፡ “እግዚአብሄር ሰይፍህን የያዝከው ምቼ ነው በሰይፍህ ዝም ማትለው”"
},
{
"title": "የእግዚአብሄር ሰይፍ",
"body": "እግዚአብሄር ፍልስጤማዋውያንን ሲቀጣ ከሰሜን የጦር ሰራዊትን ይልካል ይህም እግዚአብሄር ሰይፉን አንደዘረጋ መስሎ ይናገራል፡፡"
},
{
"title": "ዝም የማትለው እስከ መቼ ነው?",
"body": ""
}
]

View File

@ -545,6 +545,7 @@
"46-25",
"46-27",
"47-title",
"47-01"
"47-01",
"47-03"
]
}