Wed Mar 04 2020 20:21:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 20:21:39 +03:00
parent 81bfdb6ea0
commit ff7e27f188
3 changed files with 54 additions and 7 deletions

View File

@ -1,14 +1,26 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ወደ ነብዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሄር ቃል ይህ ነው፡፡",
"body": "ይህ ልዩ የእግዚአብሄር ቃል እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኤርምያስ 14፡1 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “ይህ የእግዚአብሄር ቃል ለኤርምያስ የተሰጠ ነው”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የመጣው…ቃል ይህ ነው፡፡",
"body": "ይህ የሚያመለክተው ከእግዚአብሄር ለየት ያለ መልእክት መናገር ሲፈልግ የሚጠቀመው ነው፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ ይህን ቃል ሰጠው”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ፈርኦንም",
"body": "“ፈርኦን” የሚለው ስም የግብፃውያንን ሠራዊት ያመለክታል፡፡ “የፈርኦን ሰራዊት”"
},
{
"title": "እነሆ",
"body": "“እነሆ” የሚለው ቃል ቀጣይ ለሚለው ነገር እንዲያስተውሉ ይናገራል፡፡"
},
{
"title": "ውኃ ከሰሜን ይነሣል የሚያጥለቀልቅም ፈሳሽ ይሆናል",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች አንድ አይነት ሀሳብ የያዙ ሲሆን የጠላት ሰራዊት ደግሞ እንደ የሚያጥለቀልቅ ፈሳሽ መስሎ ይናገራል፡፡ “ከሰሜን ያለ ጠላት እነደ የሚያጥለቀልቅ ፈሰሽ ይመጣል”"
},
{
"title": "በከተማይቱና በሚኖሩባት ላይ ይጐርፋል",
"body": "ከሰሜን የሚመጣው ጠላት እንደ የሚጥለቀለቅ ፈሳሽ መስሎ ይናገራል፡፡ “አንደ ሚጥለቀለቅ ፈሳሽ ከሰሜን የሚመጣው ጠላት ከተማዋን ያጠፋታል”"
}
]

34
47/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ከኃይለኞች ፈረሶች ከኮቴያቸው መጠብጠብ ድምፅ፥ ከሰረገሎቹም መሸከርከር፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም",
"body": "የሚሰማው ድምፅ እየመጣ ያለ ሰራዊት እንዳለ ያመለክታል፡፡"
},
{
"title": "ከሰረገሎቹም መሸከርከር፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም",
"body": "እነዚህ ሁለቱ አንድን ነገር ሲገልፁ ይህም የሚናገረው በአንድላይ የሚያሰሙትን ከፍተኛ ድምፅ ለመግለፅ ነው፡፡"
},
{
"title": "ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ያጠፋ ዘንድ የቀሩትንም ረዳቶች ሁሉ ከጢሮስና ከሲዶና ይቈርጥ ዘንድ ስለሚመጣው ቀን",
"body": "ቀን የሚለው ተንቀሳቅሶ እንደሚደርስ መስሎ ይናገራል፡፡ “በዚያች ቀን የጠላት ሰራዊት ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ያጠፋል ከጢሮስ ይቆርጠዋል፡፡”"
},
{
"title": "የቀሩትንም ረዳቶች ሁሉ ከጢሮስና ከሲዶና ይቈርጥ ዘንድ",
"body": "አንድን ሰው ማስወገድ እነደ ቅርንጫፍ ከዛፍ ላይ እንደሚቆረጥ አርጎ ይመስለዋል፡፡ “ጢሮስና ከሲዶና የሚረዳ ሁሉ ይወገዳል”"
},
{
"title": "ከፍቶርን",
"body": "ከፍልስጤም በስተሰሜን የምትገኝ ዳርቻ ነው፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -544,6 +544,7 @@
"46-23",
"46-25",
"46-27",
"47-title"
"47-title",
"47-01"
]
}