Thu Feb 27 2020 11:33:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:33:42 +03:00
parent 944197ec01
commit 502a9e0466
4 changed files with 93 additions and 1 deletions

18
34/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አሁን እናንተ ራሳችሁ ንስሃ ገባችሁ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"አሁን\" የሚለው ቃል የዋለው ቀጥሎ ለሚሆነው ጠቃሚ ነገር ነው፡፡"
},
{
"title": "በትክክል በእኔ ዐይኖች",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ዐይኖች\" የሚለው ለአንድ ሰው አስተያየት ወይም ሀሳብ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ሆኖ የቀረበ ነው፡፡ \"እኔ ትክክል ነው የምለው\" (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በስሜ የተጠራው ቤት",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"የእኔ የሆነው ቤት\" ወይም \"እነርሱ እኔን የሚያመልኩበት ቤት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (አድራጊ ወይም ተደርጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "መልሳችሁ ስሜን አረከሳችሁ",
"body": "የአንድ ሰው ስም ሰዎች ስለዚያ ሰው ለሚያስቡት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"ትክክል የሆነውን ማድረግ አቁማችሁ፣ በምትኩ ሰዎች እኔ ክፉ እንደሆንኩ እንዲያስቡ የሚያደርጉ ነገሮችን አደረጋችሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
34/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "ስለዚህም እነሆ!",
"body": "\"አድምጡ!\" ወይም \"ቀጥሎ ልነግራችሁ ላለው ጠቃሚ ነገር ትኩረት ስጡ!\""
},
{
"title": "እኔ ለእናንተ ነጻነትን ላውጅ ነው…ለሰይፍ፣ ለመቅሰፍት፣ እና ረሃብ ነጻ መሆንን",
"body": "ኤርምያስ \"ነጻነት\" የሚለውን የተጠቀመው በምጸት ነው፤ ሰዎች በመከራ ሃሴት እንደሚያደርጉ በምጸት ይናገራል፡፡ \"ለእናንተ አበሳን አውጃለሁ… በሰይፍ፣ በመቅሰፍት፣ እና ችጋር የሚደርስ አበሳ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡"
},
{
"title": "ለእናንተ ነጻነት ማወጅ",
"body": "\"እናንተ ነጻ እንደሆናችሁ ማወጅ\""
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሰይፍ",
"body": "ይህ ሰይፍ ለያዙ ወታደሮች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"የጠላት ወታደሮች እናንተን ለመግደል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በምድር ግዛት ሁሉ ፊት በእናንተ ላይ አሰቃቂ ነገር አደርሳለሁ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እይታ\" የሚወክለው ፍርድን ወይም ሚዛንን ነው፡፡ \"ግዛት\" የሚለው ቃል በግዛቶቹ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ነው፡፡ \"በእያንዳዱ ምድር ግዛት የሚኖር ህዝብ እናንተ በአሰቃቂ ሁኔታ እንደምትኖሩ እንዲያስቡ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ወይፈን ሲያርዱ … ሲያልፉ… በወይፈኑ መሃል ሲያልፉ",
"body": "ይህ ምንባብ የሚገልጸው ሰዎች ቃል ኪዳኑን እንዴት እንደሚፈጽሙ ነው፡፡ (የመረጃ ዳራ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእኔ ፊት ይፈጽማሉ",
"body": "\"ከእኔ ጋር ይስማማሉ\" ወይም \"እኔ እየተመለከትኩ ይፈጽማሉ\""
}
]

38
34/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "ለጠላቶቻቸው እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"እጅ\" የሚለው ቃል ጠላቶች በእጆቻቸው ተጠቅመው በሀይል ለሚፈጽሙት ወይም ለሚያደርጉት ቁጥጥር ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ \"ጠላቶቻቸው በእነርሱ ላይ ሙሉ ሀይል እንዲኖራቸው እፈቅዳለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ([[፡en: ta: vol2: translate: figs-mentnomy]]) ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "ህይወታቸውን ይፈልጋሉ",
"body": "ሊገድሏቸው ይፈልጋሉ የሚለውን ሻል ባለ አነጋገር መግለጫ ነው፡፡ (ዩፊምዝም/የማያስደስትን ቃል ሻልባለ ቃል መተካት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -422,6 +422,8 @@
"34-06",
"34-08",
"34-10",
"34-12"
"34-12",
"34-15",
"34-17"
]
}