Thu Feb 27 2020 11:23:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:23:43 +03:00
parent 25b1c7e45c
commit 35435abbe6
5 changed files with 77 additions and 8 deletions

View File

@ -17,14 +17,10 @@
},
{
"title": "ፍርሃት",
"body": ""
"body": "ሌላው ሊሰጥ የሚችለው ትርጉም \"አክብሮታዊ ፍርሃት\" የሚል ነው፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ለእርሷ ከምሰጠው ሰላም እና መልካም ነገሮች ሁሉ የተነሳ ",
"body": "\"ሰላም\" የሚለው ረቂቅ ስም በቅጽል መልክ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ለእርሷ ከምሰጠው ሰላም እና መልካም ነገሮች ሁሉ የተነሳ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ) "
}
]

18
33/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "ሰውም እንስሳም የማይኖርባት ምድረ በዳ ናት፣\" ምድረ በዳ በሆኑት በይሁዳ ከተሞች፣ እና በእየሩሳሌም መንገዶች ሰውም ሆነ እንስሳት አይኖሩም",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው ይሁዳ ምድረበዳ መሆኗን ያጎላሉ፡፡ (ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "የያህዌ ቤት",
"body": "በእየሩሳሌም የሚገኘው ቤተ መቅደስ"
},
{
"title": "የምድሪቱን እደል ፈንታ አድሳለሁ",
"body": "\"ምድር\" የሚለው ቃል በምድሪቱ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ \"ዳግም በምድሪቱ ለሚኖሩ ሰዎች ነገሮችን መልካም አደርጋለሁ\" ወይም \"በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎችን ዳግም በመልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነርሱ አስቀድሞ ወደ ነበሩበት",
"body": "ይህ ወደ ባቢሎን ከመሰደድ አስቀድሞ የነበረውን ጊዜ ያመለክታል፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ \"እነርሱ አስቀድመው ወደ ነበሩበት፣ እስራኤላውያንን ለምርኮ ወደ ባቢሎን እሰዳለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

10
33/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
[
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "ከብቶች ዳግም በሚቆጥሯቸው እጅ ስር ያልፋሉ",
"body": "ይህ የእረኞች በጎቻቸው ከእጃቸው ስር ሲሄዱ የሚያደርጉትን በጎቻቸውን የመቁጠር እና የመጠበቅ ልምምድ ያመለክታል፡፡ \"እረኞች በጎች በሚያልፉበት ጊዜ እንደ ቀድሞው በጎቻቸውን ይቆጥራሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

42
33/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "እነሆ/እዩ",
"body": "\"በጥንቃቄ አድምጡ\""
},
{
"title": "እኔ የምሰራባቸው…ቀናት እየመጡ ነው",
"body": "መጪው ጊዜ የተነገረው \"ቀናት እየመጡ\" እንደሆነ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ ዘይቤ በኤርምያስ 7፡32 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"እኔ በመጪው ጊዜ… እሰራለሁ\" ወይም \"እኔ የምሰራበት…ጊዜ ይኖራል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የእስራኤል ቤት",
"body": "\"ቤት\" የሚለው ቃል በቤት ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤልን መንግሥት ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 3፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"እስራኤል\" ወይም \"የእስራኤል መንግሥት\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የይሁዳ ቤት",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -407,6 +407,9 @@
"32-43",
"33-title",
"33-01",
"33-04"
"33-04",
"33-06",
"33-10",
"33-12"
]
}