Thu Feb 27 2020 11:21:42 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-27 11:21:42 +03:00
parent 6a096e3650
commit 25b1c7e45c
4 changed files with 65 additions and 7 deletions

View File

@ -4,15 +4,23 @@
"body": "ስነግጥም እና ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የያህዌ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ፣ በዘብ … በነበረበት ጊዜ ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፣ ''ያህዌ ",
"body": "\"የያህዌ ቃል ወደ… መጣ\" የሚለው ፈሊጥ የዋለው ከእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 1፡13 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ኤርምያስ በዘብ… በነበረበት ጊዜ ያህዌ ለኤርምያስ እንዲህ ሲል ለሁለተኛ ጊዜ መልዕክት ሰጠው፡፡ 'ያህዌ\" ወይም \"ኤርምያስ በዘብ… በነበረበት ጊዜ ያህዌ ይህን ሁለተኛ መልዕክት ለኤርምያስ ሰጠው፡ 'ያህዌ\"… በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ወደ ኤርምያስ መጣ",
"body": "እዚህ ስፍራ ኤርምያስ ለምን ራሱን በስም እንሚጠቅስ ግልጽ አይደለም፡፡ አንደኛ መደብን በመጠቀም መተረጎም አስፈላጊ አይደለም፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሊያጸናቸው ያበጃቸው ማን ነው ",
"body": "ነገሮች ለዘለዓለም ይኖሩ ዘንድ የፈጠራቸው ማን ነው "
},
{
"title": "እስከዚህ ድረስ ተዘግቶበት ነበር",
"body": "\"እስከ አሁን ድረስ እስረኛ ነበር\""
},
{
"title": "የዘብ ጠባቂዎች አደባባይ",
"body": "ይህ በግንብ የተከበበ እና እስረኞችን የሚጠብቁበት/የሚያስሩበት ከንጉሡ ቤተመንግስት ጋር የተያያዘ ክፍት ስፍራ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 32፡2 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
}
]

18
33/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "ከወውጊያ እና ከሰይፍ የተነሳ ከፈራረሱት ",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ሰዎቹ ከለዳውያንን ለመከላከያ ቅጥር ለመገንባት ቤቶችን አፈረሱ፡፡ \"ከውጊያ እና ሰይፍ ራሳቸውን ለመከላከል ሰዎች የከተማዋን ቤቶችን አፈራረሱ\" ወይም 2) \"ጦርነት ለማድረግ ሲሉ በጦርነት ከበባ አመጽ ለማነሳሳት ከለዳውያን ያፈራረሷቸው ቤቶች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "ሰይፍ",
"body": "ይህ ወታደሮች በሰይፍ ሲገድሉ ለሰዎች በጥቃት መገደል ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በቁጣዬ እና በመአቴ",
"body": "\"ቁጣ\" እና \"መአት\" የሚሉት ቃላት በመሰረቱ ተመሳሳይ ትርጉም ሲኖራቸው የቁጣውን ታላቅነት ያጎላሉ፡፡ \"ከመጠን በላይ በሆነው ቁጣዬ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ጥንድ ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ፊቴን እሰውራለሁ/እደብለሁ",
"body": "ያህዌ በ\"ፊቱ\" ተወክሏል፡፡ ይህ ሀረግ የሚያሳየው የያህዌን በከተማይቱ ደስ አለመሰኘት ነው፡፡ \"እኔ ከእናንተ ዞር ብያለሁ\" ወይም \"ከእንግዲህ ለእናንተ ጥበቀ አላደርግም/እተዋችኋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

30
33/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "የይሁዳን እና እየሩሳሌምን ሀብት/ምርኮ እመልሳለሁ",
"body": "\"ለይሁዳ እና እስራኤል ነገሮች መልካም እንዲሆኑ አደርጋለሁ\" ወይም \"ይሁዳ እና እስራኤል ዳግም በመልካም እንዲኖሩ አደርጋለሁ፡፡\" ተመሳሳይ የሆኑ ቃላት በኤርምያስ 29፡14 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "ይህች ከተማ… ለእርሷ ያደረግኩትን… ለራሷ የሰጠሁትን",
"body": "ከተማይቱ የሚለው በከተማዋ ለሚኖሩ ሰዎች ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"በዚህች ከተማ የሚኖሩ ሰዎች …በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች የማደርገው… በዚያ ለሚኖሩ ሰዎች የምሰጠው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ለመላው የምድር አገራት የውዳሴ እና ክብር ዝማሬ",
"body": "\"ዝማሬ\" የሚለው ቃል ሰዎች ስለ ሚዘምሩት ዝማሬ አካል ሜቶኖሚ/ ነው፡፡ \"የምድር ወገኖች ሁሉ የውዳሴ እና ክብር ዝማሬ ለእኔ ለያህዌ ስለሚያቀርቡት ነገር\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነርሱ ይፈራሉ ይንቀጠቀጡማል",
"body": "\"ፍርሃት እና መንቀጥቀጥ\" የሚለው ሄንዲየዲስ/ሁለት በ‘እና' የሚገኛኙ ቃላት አንድን ጥልቅ ሀሳብ የሚገልጹበት ዘይቤያዊ አነጋገር/ በአንድ ግስ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሄንዲየዲስ/ሁለት በ‘እና' የሚገኛኙ ቃላት አንድን ጥልቅ ሀሳብ የሚገልጹበት ዘይቤያዊ አነጋገር/ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ፍርሃት",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -405,6 +405,8 @@
"32-38",
"32-41",
"32-43",
"33-title"
"33-title",
"33-01",
"33-04"
]
}