Wed Feb 12 2020 14:32:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-12 14:32:20 +03:00
parent b63294ec66
commit 26a938a5c1
4 changed files with 79 additions and 9 deletions

View File

@ -42,13 +42,5 @@
{
"title": "ድርቅና ጥልቅ ጨለማ ያለበት ምድር",
"body": "“ድርቅ ያለበት ምድር” በቂ ውኃ የሌለበት ምድር ነው፡፡ እዚሀ ላይ “ጥልቅ ጨለማ” ለአደጋ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቂ ውኃ የሌለበት አደገኛ ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

38
02/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "ምድሬን አረከሳችሁ፣ ርስቴንም ጸያፍ አደረጋችሁ",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ኃጢአትን አደረጋችሁ የሰጠኋችሁን ምድር ደግሞ በእኔ የተጠላ እንዲሆን አደረጋችሁት!” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ምድሬን አረከሳችሁ",
"body": "እዚህ ላይ “አረከሳችሁ” የሚወክለው ምድሪቱ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት እንዳይኖራት ማድረግን ነው፡፡ ይህንን ያደረጉት በዚያች ምድር ሆነው ጣዖቶችን በሚያመልኩበት ጊዜ በእርሱ ላይ ኃጢአት በማድረጋቸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ምድሬን ኃጢአት በማድረጋችሁ አረከሳችኋት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ርስቴንም ጸያፍ አደረጋችሁ ",
"body": "“በኃጢአታችሁ ምክንያት ርስቴን የተጠላ አደረጋችሁት” ወይም “ኃጢአት በማድረጋችሁ ርስቴን ገፊ አደረጋችሁት” "
},
{
"title": "ርስቴ",
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- \n1) እግዚአብሔር ስለ ምድሩ ሲናገር እርሱ እንደወረሰው አድርጎ ይናገራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ምድር” ወይም\n2) እግዚአብሔር ለእስራኤል ስለ ሰጣት ምድር ሲናገር እርሱ ለእነርሱ እንደ ርስት እንደሰጣቸው አድርጎ ይናገራል” አማራጭ ትርጉም፡- “ለእናንተ የሰጠኋችሁ ምድር” ወይም “እንደ ርስት ለእናንተ የሰጠኋችሁ ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ\n"
},
{
"title": "እግዚአብሔር ወዴት አለ?",
"body": "ይህ ጥያቄ እግዚአብሔርን ለመታዘዝ መፈለጋቸውን ማሳየት ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔርን መታዘዝ እንፈልጋለን!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ስለ እኔ ግድ የላቸውም",
"body": "“ለእኔ የተሰጡ አልነበሩም” ወይም “እኔን ተዉኝ”"
},
{
"title": "እረኞቹ በእኔ ላይ አመጹብኝ",
"body": "መሪዎቹ እን እረኞች እነርሱን የሚከተሏቸው ሕዝብ ደግሞ እንደ በጎች ተደርገው ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መሪዎቻቸው በእኔ ላይ ኃጢአትን አደረጉ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከንቱ ነገሮችን ተከትለው ሄዱ",
"body": "እዚህ ላይ “ተከትለው ሄዱ” የሚወክለው መታዘዝ ወይም ማምለክ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከንቱ ነገሮችን ታዘዙ” ወይም “ከንቱ ነገሮችን አመለኩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከንቱ ነገሮች",
"body": "ከንቱ ነገሮች ሰውን መርዳት የማይችሉ ነገሮች ናቸው፡፡ እዚህ ላይ ጣዖቶችን ያመለክታል፡፡ "
}
]

38
02/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "ስለዚህ ከእናንተ ጋር እከራከራለሁ",
"body": "እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ እየተናገረ ነው፡፡ "
},
{
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተነገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የልጆቻችሁ ልጆች",
"body": "“የወደፊቱ ትውልዳችሁ”"
},
{
"title": "ወደ ኪቲም ጠረፍ ተሻገሩ",
"body": "ኪቲም በምዕራብ እስራኤል ትገኝ የነበረች ደሴት ናት፡፡ አሁን ቆጵሮስ ተብላ ትጠራለች፡፡ በምዕራብ እስራኤል ሩቅ ያሉትን ምድር በሙሉ የሚወከል ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ወደ ኪቲም ውቅያኖስ በምዕራብ በኩል ሂዱና ተሻገሩ” (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -47,6 +47,8 @@
"01-15",
"01-17",
"02-title",
"02-01"
"02-01",
"02-04",
"02-07"
]
}