Wed Feb 12 2020 14:30:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d7fc0d3580
commit
b63294ec66
24
02/01.txt
24
02/01.txt
|
@ -32,27 +32,11 @@
|
|||
"body": "እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ጥቃት ስለፈጸሙት ሲናገር ለእግዚአብሔር ብቻ የተለየውን መስዋዕት እንደበሉ አድርጎ ገልጾአቸዋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእስራኤል ላይ ጥቃት የፈጸሙ በሙሉ ከመከሩ በኵራት እንደበሉ ሕዝብ በበደላቸው ተጠይቀዋል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ክፉ ነገር በእነርሱ ላይ መጣባቸው",
|
||||
"body": "“በእነርሱ ላይ መጣባቸው” የሚለው ሀረግ በእነርሱ ላይ ሆነ ለሚለው ሃሳብ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ክፉ ነገር በእነርሱ ላይ ሆነ” ወይም “እኔ በእነርሱ ላይ አሰቃቂ ነገር እንዲሆንባቸው አደረግሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ቃል በእርግጠኝነት እንደሚፈጸም ለመግለጽ ስለ ራሱ በስሙ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያወጀው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ))"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,54 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "የያዕቆብ ቤት የእስራኤልም ቤት ወገኖች ሁሉ ",
|
||||
"body": "ያዕቆብና እስራኤል ለአንድ ሰው የተሰጡ ሁለት ስሞች ነበሩ፣ ስለዚህ እነዚህ ሁለት ሀረጎች የሚያመለክቱት ለአንድ የሕዝብ ወገን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ የያዕቆብ ወገኖች ሁሉ” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የያዕቆብ ቤት",
|
||||
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የያዕቆብን ወገኖች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የያዕቆብ ወገኖች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የእስራኤል ቤት ",
|
||||
"body": "“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ ለሚኖሩ ቤተሰቦች ምትክ ስም ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ይህ የሚያመለክተው የእስራኤል አገርና ሕዝብ የሆኑትን የእስራኤልን ወገኖች ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤላውያን” ወይም “የእስራኤላውያን ሕዝብ ወገኖች” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አባቶቻችሁ እኔን ከመከተል የራቁት፥ የማይጠቅሙ ጣዖቶችን የተከተሉና ለራሳቸውም ከንቱም የሆኑ ምን ክፋት አግኝተውብኝ ነው?",
|
||||
"body": "እርሱ በሕዝቡ ላይ ምንም ዓይነት ክፋት ስላላደረገ ሕዝቡ እርሱን በመተው ጣዖቶችን መከተል አልነበረባቸውም ብሎ ለመናገር እግዚአብሔር እነዚህን ጥያቄዎች ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለአባቶቻችሁ ምንም ዓይነት ክፋት አላደረግሁም፣ ስለዚህ እኔን ከመከተል ርቀው መሄድ አልነበረባቸውም፣ የማይጠቅሙ ጣዖቶችን ተከትለው መሄድ አልነበረባቸውም፡፡ ይህንን በማድረጋቸው እነርሱ ራሳቸው የማይጠቅሙ ሆኑ!” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔን ከመከተል ርቀው ሄዱ",
|
||||
"body": "ይህ የሚወክለው እግዚአብሔርን መተውና ለእርሱ ታማኝ ለመሆን እምቢተኛ መሆንን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እኔን ትተውኛል” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የማይጠቅሙ ጣዖቶችን ተከትለው ሄዱ",
|
||||
"body": "ይ የሚወክለው ለጣዖቶች ታማኝ መሆንንና እነርሱን ማምለክ መምረጥን ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የማይጠቅሙ ጣዖቶችን አመለኩ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የማይጠቅሙ ጣዖቶች",
|
||||
"body": "ሰዎች ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ ነገር ግን ምንም ዓይነት መልካም ነገር የማያመጡላቸው ጣዖቶች፡፡ ትርጉሙ ጠቃሚ የሆኑ አንዳንድ ጣዖቶች እንዳሉ ሰዎች እንዲያስቡ የሚያደርግ መሆን የለበትም፡፡ "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አላሉም",
|
||||
"body": "ይህ በክፍሉ የተገለጸውን መናገር ይኖርባቸው እንደነበር የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንዲህ ማለት ነበረባቸው” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከግብጽ ምድር ያወጣን እግዚአብሔር … ወዴት አለ?",
|
||||
"body": "ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እግዚአብሔር ለሕዝቡ አስፈላጊ መሆኑን ለማሳየት ጥቅም ላይ መዋል ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያስፈልገናል፡፡ ከግብጽ ምድር ያወጣን እርሱ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በማይኖርበት … የመራን እግዚአብሔር ወዴት አለ? ",
|
||||
"body": "ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ እግዚአብሔር ለሕዝቡ አስፈላጊ መሆኑን ለማሳየት ጥቅም ላይ መዋል ነበረበት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር ያስፈልገናል፡፡ በማይኖርበት … የመራን እግዚአብሔር እርሱ ነው፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ድርቅና ጥልቅ ጨለማ ያለበት ምድር",
|
||||
"body": "“ድርቅ ያለበት ምድር” በቂ ውኃ የሌለበት ምድር ነው፡፡ እዚሀ ላይ “ጥልቅ ጨለማ” ለአደጋ ተለዋጭ ዘይቤ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቂ ውኃ የሌለበት አደገኛ ምድር” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -46,6 +46,7 @@
|
|||
"01-13",
|
||||
"01-15",
|
||||
"01-17",
|
||||
"02-title"
|
||||
"02-title",
|
||||
"02-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue