Wed Mar 04 2020 19:35:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 19:35:39 +03:00
parent e39ece1a3c
commit 2672f35b8c
4 changed files with 67 additions and 13 deletions

View File

@ -1,26 +1,30 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ።",
"body": "ይህ አረፍተነገር እግዚአብሄር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት እንደሆነ ለማሳየት ነው፡፡ እንደዚህ ተመሳሳይ አረፍተነገር በኤርምያስ 1፡2 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት፡፡ “እግዚአብሄር ለኤርምያስ መልእክትን ሰጠው”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ",
"body": "ይህ በህዝቡ ያሉ የተለያዩ ደረጃ ያላቸው ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ታናሹም” እና “ታላቁ” የሚለው በጣም አስፈላጊ ሰዎችን እና ተራው ሰውን ያመለክታሉ፡፡ “በሁሉም ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎችን በአጠቃላይ” ወይም “በጣም አስፈላጊው ሰው እና ተራው ሰው ሁሉ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ህዝቡንም ሁሉ ጠራ",
"body": "ይህ ሁሉንም ግለሰብ ላያካትት ይችላል፡፡ “ሁሉ” ሲል ብዙ ህዝቦች ለማለት ፈልጎ ነው፡፡ “ብዙ ህዝብ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ጸሎታችሁን በፊቱ አቀርብ ዘንድ",
"body": "“ጸሎታችሁን ሁሉ ወደሱ አቀርባለሁ” ህዝቡን ለእግዚአብሄር እንዲጠይቁ እንደ ኤርምያስ የህዝቡን ፀሎት ይዞ ወደ እግዚአብሄር እንደሚቀርብ አርጎ መስሎ ይናገራል፡፡ “ፀሎታችሁን እነግርላችኋለሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እሰራችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም",
"body": "እግዚአብሄር የእስራኤልን ህዝብ እንደ ሚገነባ እና እንደ ሚፈርስ አድርጎ መስሎ ይናገራል፡፡ “አበለፅጋችኋለሁ እንጂ አላጠፋችሁም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም",
"body": "እግዚአብሄር የእስራኤል ህዝብን እንዴት እንደ ሚበለፅጉ እና እነደማይጠፉ በሌላ አነጋገር ይናገራል፡፡ እንደ ተክል መስሎ ይናገራል ልክ እንደ ግንብ እንደመሰላቸው፡፡"
},
{
"title": "ስላደረግሁባችሁ ክፉ ነገር ተጸጽቻለሁና",
"body": "ክፉ ነገር የሚለው አንድ ሰው ሌለ አንድ ሰው ላይ የሚየመጣው ነገር ነው፡፡ “የመጣባችሁን ክፉ ነገር እከለክላለሁ”"
}
]

14
42/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,14 @@
[
{
"title": "ይላል እግዚአብሄር",
"body": "እግዚአብሄር ራሱን በስሙ የገለጸበት ምክንያት ቃሉን አስረግጦ ለመናገር ስለፈለገ ነው፡፡፤ ኤርምያስ 1፡8 የተተረጎመበትን መንገድ ይመልከቱ፡፡ ‹‹እግዚአብሄር የተናገረው ይህንን ነው›› ወይም ‹‹እኔ እግዚአብሄር የተናገርኩት ይህንን ነው››"
},
{
"title": "አድናችሁ ዘንድ … አስጥላችሁ ",
"body": "“አድናችሁ” እና “አስጥላችሁ” የሚሉት ቃላት አንድ አይነት ሃሳብ ሲኖራቸው እግዚአብሄር የእውነት እንደሚያድን የሚናገር ነው፡፡ “ሙሉ በሙሉ እንዲያድናችሁ”"
},
{
"title": "ከእጁም አስጥላችሁ ዘንድ",
"body": "“እጅ” የሚለው ቃል ሀይል ወይም ስልጣንን ያመለክታል፡፡ “ከህይሉ እስጥላችሁ ዘንድ” ወይም “ከእርሱ አስጥላችሁ ዘንድ”"
}
]

34
42/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "የአምላካችሁንም የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰሙ",
"body": "“ቃል” የሚለው ትእዛዙን ያመለክታል፡፡ አለመታዘዝ ህዝቡ የእግዚአበሄርን ትእዛዛቱን አለመስማት አንደሆነ ይናገራል፡፡ “የእኔ አምላካችሁን እግዚአብሄር ትእዛዝ እነኳን ባታከብሩም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -502,6 +502,8 @@
"41-17",
"42-title",
"42-01",
"42-04"
"42-04",
"42-07",
"42-11"
]
}