Wed Mar 04 2020 19:33:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 19:33:40 +03:00
parent 950875249a
commit e39ece1a3c
4 changed files with 64 additions and 26 deletions

View File

@ -1,38 +1,22 @@
[
{
"title": "ዮሀናን ቃሬያም",
"body": ""
"body": "እነዚህን ሰዎች በኤርምያስ 40፡13 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ያእዛንያ…ሆሻያም",
"body": "እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሕዝብም ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ",
"body": "ይህ በህዝቡ ያሉ የተለያዩ ደረጃ ያላቸው ሰዎችን ያመለክታል፡፡ “ታናሹም” እና “ታላቁ” የሚለው በጣም አስፈላጊ ሰዎችን እና ተራው ሰውን ያመለክታሉ፡፡ “በሁሉም ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎችን በአጠቃላይ” ወይም “በጣም አስፈላጊው ሰው እና ተራው ሰው ሁሉ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ህዝብ ሁሉ",
"body": "ይህ ሁሉንም ግለሰብ ላያካትት ይችላል፡፡ “ሁሉ” ሲል ብዙ ህዝቦች ለማለት ፈልጎ ነው፡፡ “ብዙ ህዝብ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ልመናችን፥ እባክህ፥ በፊትህ ትድረስ",
"body": "“እባክህን ልመናችንን ስማን”"
}
]

26
42/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "እነሆ",
"body": "ተመልከት ወይም ልብ በል"
},
{
"title": "ከእናንተም ምንም አልሸሽግም",
"body": "“ከእናንተም ምንም አልሸሽግም” የሚለው ሀረግ ሁሉንም ነገር በግልፅ መንገር ማለት ነው፡፡ “እግዚአብሄር የነገረኝን ሁሉንም ነገር እነግራችኋለሁ”"
},
{
"title": "አምላክህ እግዚአብሄር",
"body": "ይህ ቃል ለመግባት መጀመሪያ ነው፡፡"
},
{
"title": "እውነተኛ እና ታማኝ",
"body": "እነዚህ ሁለት ቃላት አንድ ሃሳብ ይጋራሉ፡፡ እንዚህ ቃላት እግዚአብሄር እንደ አውነተኛ ማንም እንደ ማይቃወመው ምስክር አርጎ ይናገራል፡፡ “ታማኝነት”"
},
{
"title": "መልካም ወይም ክፉ ቢሆን",
"body": "ህዝቡ የእግዚአብሄር መልስ ምንም ቢሆን ምን እንደሚታዘዙ አስረግጠው እንደሚናገሩ ያሳያል፡፡ “ምንም አይነት መልስ ቢሰጠን”"
},
{
"title": "የአምላካችንን የእግዚአብሄር ቃል እንሰማለን፡፡",
"body": "“ቃል” የሚለው እግዚአብሄር የሚናገረውን ያመለክታል፡፡ “አምላካችን እግዚአብሄር የሚናገረውን” ወይም “አምላካችንን እግዚአብሄር እንታዘዛለን”"
}
]

26
42/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -500,6 +500,8 @@
"41-13",
"41-15",
"41-17",
"42-title"
"42-title",
"42-01",
"42-04"
]
}