Tue Feb 25 2020 11:05:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 11:05:17 +03:00
parent 52e186a2a8
commit 19645fdd5f
4 changed files with 87 additions and 17 deletions

View File

@ -28,23 +28,11 @@
"body": "እዚህ ስፍራ ይህ ቃል ምናልበት ሁለት ስሜቶች አሉት፡፡ በቀጥታ ሲተረጎም በአገሪቱ የሚገኙ ወንዶች በገዛ ሚስቶቻቸው ላይ አመንዝረውባቸዋል ማለት ሲሆን፣ በዘይቤያዊ ትርጉሙ ጣኦት ለማምለክ ሲሉ ያህዌን ተተውታል የሚል ትርጉምም አለው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ምድሪቱ ደረቀች",
"body": "አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን የዕብራይስጥ ሀረግ \"ምድሪቱ አለቀሰች\" በማለት ይተረጉሙታል፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የእነዚህ ነቢያት መንገዶች ክፉ ናቸው",
"body": "የሀሰተኛ ነቢያት ክፉ ድርጊቶች የተገለጹት በክፉ መንገድ ላይ እንደተራመዱ ተደርጎ ነው፡፡ \"እነዚህ ነቢያት ክፉ የሆኑ ነገሮችን እያደረጉ ነው\" (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

34
23/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሃሳብ፡",
"body": "ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡ "
},
{
"title": "ነቢያቱ እና ካህናቱ ተበክለዋል",
"body": "ውሃ በቆሻሻ እንደሚበከል ነቢያቱ እና ካህናቱ በኃጢአት ረክሰዋል፡፡ \"ነቢያቱ እና ካህናቱ ኃጢአተኞች ናቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ክፋታቸውን በቤቴ እንኳን አግኝቼዋለሁ!",
"body": "\"ክፋት\" የሚለው ረቂቅ ስም እንደ ድርጊት ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"በቤተ መቅደሴ ጭምር ክፉ ድርጊት እንደፈጸሙ አውቃለሁ!\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእኔ ቤት",
"body": "ይህ የሚያመለክተው በእየሩሳሌም የሚገኘውን ቤተ መቅደስ ነው"
},
{
"title": "ይህ የያህዌ አዋጅ/ትዕዛዝ ነው",
"body": "ያህዌ ስለ ራሱ በስሙ የሚናገረው/የሚምለው የተናገረው ነገር እርግጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ \"ያህዌ ያዘዘው ይህንን ነው\" ወይም \"እኔ ያህዌ ያዘዝኩት ይህንን ነው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "መንገዳቸው በጨለማ ውስጥ በድጣማ ስፍራ እንደመሄድ ይሆናል",
"body": "የድርጊታቸው አደገኛነት የተገለጸው በጨለማ በሚያድጥ የገደል ጠርዝ ተንሸራቶ እንደመውደቅ እና ራሳቸውን እንደመጉዳት ተደርጎ ነው፡፡ \"ድርጊቶቻቸው በሚያድጥ ስፍራ በጨለማ እንደመራመድ ያልተረጋጉ እና አደገኞች ናቸው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ተነጻጻሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእነርሱ ላይ ጥፋት እልካለሁ",
"body": "ያህዌ ጥፋትን የሚገልጸው ካህናቱን እና ሀሰተኛ ነቢያቱን እንዲያጠቃ እንደሚልከው ጠላት አድርጎ ነው፡፡ \"ጥፋት እንዲሰርስባቸው አደርጋለሁ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ቅጣት በሚደርስባቸው አመት",
"body": "\"የሚቀጡበት ጊዜ ሲመጣ\" ወይም \"እኔ እነርሱን የምቀጣበት ጊዜ ሲደርስ\""
}
]

46
23/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,46 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሃሳብ፡",
"body": "ኤርምያስ ስለ ሀሰተኛ ነቢያት እና ካህናት በ23፡9 ላይ የጀመረውን የያህዌ መልዕክት ማድረሱን ይቀጥላል፡፡ "
},
{
"title": "ህዝቤን ከትክክለኛ መንገድ አውጥተዋል",
"body": "የህዝቡ በሀሰተኛ ነቢያት መታለል የተነገረው በተሳሳተ መንገድ እንደ መምራት ተደርጎ ነው፡፡ \"ህዝቤን እስራኤላውያንን አስተዋል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ዝሙት ፈጽመዋል",
"body": "ለዚህ ሊሰጡ የሚችሉ ትርጉሞች 1) ለሚስቶቻቸው ታማኞች አልነበሩም ወይም 2) ሌሎች አማልዕክትን ማምለካቸው እንደ መንፈሳዊ ዘማዊነት ተነግሯል"
},
{
"title": "በማታለል ተራምደዋል",
"body": "የዚህ ፈሊጥ ትርጉም የማታለል ህይወት ኖረዋል፡፡ \"ከታማኝነት ውጭ መኖር\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -277,6 +277,8 @@
"23-01",
"23-03",
"23-05",
"23-07"
"23-07",
"23-09",
"23-11"
]
}