Wed Mar 04 2020 19:37:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 19:37:39 +03:00
parent 2672f35b8c
commit 169556b59b
4 changed files with 83 additions and 25 deletions

View File

@ -4,31 +4,11 @@
"body": "“ቃል” የሚለው ትእዛዙን ያመለክታል፡፡ አለመታዘዝ ህዝቡ የእግዚአበሄርን ትእዛዛቱን አለመስማት አንደሆነ ይናገራል፡፡ “የእኔ አምላካችሁን እግዚአብሄር ትእዛዝ እነኳን ባታከብሩም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ሰልፍ ወደማናይባት የመለከትም ድምፅ ወደማንሰማባት",
"body": "ሁለቱም ቃላት የሚናገሩት ጦርነት ላይ ስለሚታየው እና ስለሚሰማው ነው፡፡ “ጦርነትን የማናይበት ወደማያጋጥመን”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ወደማንራብባትም",
"body": "መራብ የሚለው ድርቅን ለማመልከት ይጠቀማል፡፡ "
}
]

34
42/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,34 @@
[
{
"title": "አሁን",
"body": "“አሁን” የሚለው ቃል የአሁኑን ጊዜ ሳይሆን የሚያመለክተው ወደ ትኩረት ወደ ሚሻ ነጥብ እንሚያመራ ለማተኮር ነው፡፡"
},
{
"title": "የእግዚአብሄርን ቃል",
"body": "የእግዚአብሄርን መልእክት"
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "የምትፈሩት ሰይፍ በዚያ በግብጽ ምድር ያገኛችኋል",
"body": "“ሰይፍ” የሚለው ጦርነትን ያመለክታል፡፡ እስራኤላውያን ግብፅ ቢሄዱም ጦርነት እዛም ተከትሎአቸው እንደሚሄድ እና እንደሚደርስባቸው መስሎ ይናገራል፡፡ “የጦርነት መጥፎ ገፅታውን ታዩታላችሁ”"
},
{
"title": "የምትደነግጡበት ራብ በዚያ በግብጽ ይደርስባቸኋል፥",
"body": "እስራኤላውያን ረሃብ ይመጣባቸዋል ግብፅ ቢሆኑም እንኳን፡፡ “በእስራኤል የምትደነግጡበት ረሃብ ግብፅ ብትሄዱ እንኳን በዛ በረሃብ ትሰቃያላችሁ”"
},
{
"title": "በሚያቀኑ ሰዎች ሁሉ",
"body": "ሰዎች የሚለው ሁሉንም ህዝብ ያመለክታል ምክንያቱም የቤተሰቦቻቸው መሪዎች ናቸውና፡፡ “የሚያቀና ማንም ሰው”"
},
{
"title": "ይገቡ ዘንድ በዚያም ይቀመጡ ዘንድ ፊታቸውን ",
"body": "ትቶ መውጣት "
},
{
"title": "ከማመጣባቸው ክፉ ነገር",
"body": "ክፉ ነገርን ማምጣት እነደ አንድ እቃ ወደ ሰው እንደ ማምጣት መስሎ ይናገራል፡፡ “በነሱ ላይ የማመጣውን ክፉ ነገር”"
}
]

42
42/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "ቍጣዬና መዓቴ በኢየሩሳሌም በሚኖሩ ላይ እንደ ፈሰሰ",
"body": "እግዚአብሄር በቁጣ ህዝቡን ሲቀጣ እነደ መአት እና ቁጣው ፈሳሽ ነገር እንደሆኑና በህዝቡ ላይ እንደሚያፈሰው ይናገራል፡፡ “እጅግ በጣም ስለተቆጣሁ የኢየሩሳሌምን ህዝብ እቀጣለሁ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -504,6 +504,8 @@
"42-01",
"42-04",
"42-07",
"42-11"
"42-11",
"42-13",
"42-15"
]
}