Wed Feb 12 2020 14:46:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f6cbf74353
commit
10d083baf1
30
02/32.txt
30
02/32.txt
|
@ -9,34 +9,30 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የማይቆጠሩ ቀናቶች",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "“በጣም ረጅም ጊዜ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ፍቅርን ለመፈለግ መንገድሽን እንዴት ታቀኛለሽ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ፍቅርን በመፈለጋቸው ሕዝቡን እያመሰገናቸው ይታያል፣ ነገር ግን ይህ ምፀት ነው፡፡ እርሱ ለእርሱ ታማኞች ባለመሆናቸው በእነርሱ ላይ እንዳዘነ እያሳያቸው ነበር፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ፍቅርን ለመፈለግ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ሌሎች አማልክትን ስለሚያመልከው ሕዝቡ ሲናገር ለባሏ ታማኝ እንደልሆነችና እንዲወዳት ሌላ ወንድ እነደምትፈልግ ሴት አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ለክፉዎች ሴቶች እንኳ መንገድሽን አስተምረሻል",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ሕዝቡ ምን ያህል ለእርሱ ታማኝነት የጎደላቸው ስለመሆናቸው ሲናገር ለሴተኛ አዳሪዎች እንኳ እንዴት ለባሎቻቸው ታማኝ መሆን እንደሌለባቸውና ሌሎች ወንዶች የእነርሱ ወዳጆች እንዲሆኑ እንዴት መፈለግ እንዳለባቸው የሚያስተምሩ እንደሆኑ አድርጎ ገልጿቸዋል፡፡ (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የንጹሐን ድሆች ሕይወት የሆነው ደም በልብስሽ ላይ ተገኝቶአል ",
|
||||
"body": "በልብሳቸው የተገኘው ደም ሰዎችን እንደገደሉ ማስረጃ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በልብስሽ ላይ የተገኘው የንጹሐን ድሆች ደም እነርሱን በመግደልሽ ወንጀለኛ እንደሆንሽ ያሳያል” ወይም “የንጹሐን ድሆች ደም በመግደልሽ ወንጀለኛ ነሽ” (ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ሕይወት የሆነው ደም ",
|
||||
"body": "“ሕይወትን የሚወክለው ደም”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እነዚህ ሰዎች በስርቆት ተግባር የተያዙ አልነበሩም",
|
||||
"body": "እነርሱ ሰዎችን በስርቆት ተግባር ተሰማርተው ይዘዋቸው ቢሆን ኖሮ ሰዎቹን ለመግደል ምክንያት ይሆንላቸው ነበር፡፡ ነገር ግን እነርሱ የገደሏቸው ሰዎች ንጹሐን ነበሩ፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህን ሰዎች የተለያዩ ነገሮች ሲሰርቁ አላገኛችኋቸውም” ወይም “ነገር ግን እነዚህ ሰዎች ምንም እንኳ አንድም ነገር ባይሰርቁም እነርሱን ገድላችኋቸዋል” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በእርግጥ ቁጣው ከእኔ ርቋል ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ ቁጣ ከእስራኤል እንደሚርቅ ሰው ተደርጎ ተነግሯል፡፡ ርቋል የሚለው እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር የነበረውን ቁጣ ማቆሙን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእርግጥ እግዚአብሔር ከእኔ ጋር የነበረውን ቁጣ አቁሟል” (ሰውኛ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ ግን በአንቺ ላይ ፍርድን አመጣብሻለሁ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ፍርድ” ቅጣትን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ እቀጣሻለሁ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መንገድሽን እንደ ቀላል ነገር እየለዋወጥሽ ለምን ትሮጫለሽ?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ይገስጻቸዋል ምክንያቱም እነርሱ ለእርዳታ ሲሉ ከአንድ መንግስት ወደ ሌላ መንግስት እየለዋወጡ ሲሄዱ ነበር ነገር ግን ለእርዳታ በእግዚአብሔር ላይ አልተደገፉም፡፡ (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እንደ ቀላል ነገር",
|
||||
"body": "ያለ ጥንቃቄ ወይም ተገቢ ግንዛቤ"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አንቺ ደግሞ በግብጽ ትዋረጃለሸ",
|
||||
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ግብጽ ታዋርድሻለች”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -57,6 +57,7 @@
|
|||
"02-20",
|
||||
"02-23",
|
||||
"02-26",
|
||||
"02-29"
|
||||
"02-29",
|
||||
"02-32"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue