Wed Feb 12 2020 14:44:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-12 14:44:20 +03:00
parent f95d588364
commit f6cbf74353
4 changed files with 83 additions and 17 deletions

View File

@ -30,21 +30,5 @@
{
"title": "በመከራህ ጊዜ ለያድኑህ የሚችሉ ከሆነ፣ እስቲ ተነስተው ይምጡና ያድኑህ ",
"body": "እግዚአብሔር ሊያመለክት የፈለገው ሐሰተኛ አማልክት የሚያልኩአቸውን ሰዎች ሊረዷቸው ይገባል የሚል ነው፡፡ ሐሰተኛ አማልክት ሰዎችን ሊረዱ እንደማይችሉ ያውቃል፡፡ እርሱ ይህን ሲናገር የእርሱ ሕዝብ ሐሰተኛ አማልክትን በማምለካቸው እንዳዘነ ለማሳየት ምፀት ተጠቅሟል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በመከራችሁ ጊዜ እነርሱ ሊያድኑአችሁ እንደማይችሉ ስለምታውቁ እነርሱን አልጠየቃችሁም” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

38
02/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "ታዲያ ለምን እኔን ክፋት እንዳደረግሁባችሁ ትከስሱኛላችሁ? በእኔ ላይ ኃጢአት ያደረጋችሁ እናንተ ሁላችሁ ናችሁ፡፡",
"body": "እግዚአብሔር ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው የእስራኤል ሕዝብ ክፉ እንዳደረገባቸው በማሰብ እርሱን መውቀሳቸውን ለመገሰጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እስራኤል፣ ምንም እንኳ በእኔ ላይ ኃጢአት ማድረግን ብትቀጥሉም፣ እኔን በጠራችሁ ጊዜ ሳላድናችሁ በመቅረቴ እኔ ትክክል እንዳልሆንሁ አሰባችሁ” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
"body": "እግዚአብሔር የተናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እነርሱ ተግሣጽን አልተቀበሉም",
"body": "እዚህ ላይ “ተግሳጽ መቀበል” ከቅጣት መማርን ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተግሳጽ መማርን አልተቀበሉም” ወይም “እኔ እነርሱን በገሰጽሁ ጊዜ እኔን መታዘዝን ለመማር ፈቃደኞች አልሆኑም” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሰይፋችሁ እንደሚያጠፋ አንበሳ ነቢያቶቻችሁን በልቶአል",
"body": "እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ነቢያቶቻቸውን ስለመግደላቸው ሲናገር ሰይፋቸው ነቢያቶቻቸውን የበላ አንበሳ እንደሆነ አድርጎ ገልጾታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ነቢያቶቻችሁን እንደሚያጠፋ አንበሳ በጭካኔ በሰይፋችሁ ገደላችኋቸው፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "አጥፊ",
"body": "መጠኑ በጣም ሰፊ የሆነ አደጋ የማምጣት ችሎታ ያለው"
},
{
"title": "የዚህ ትውልድ ሰዎች ሆይ! ቃሌን አስተውሉ፣ የእግዚአብሔር ቃል",
"body": "“ይህ ትውልድ” የሚለው ሀረግ ኤርምያስ ይኖር በነበረበት ዘመን ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ዛሬ የምትኖሩ ሰዎች፣ እኔ እግዚአብሔር ለእናንተ የምናገረውን ቃል አስተውሉ” "
},
{
"title": "በውኑ ለእስራኤል ምድረ በዳ ወይስ ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር ሆንሁባትን? ",
"body": "እዚህ ላይ “ምድረ በዳ” እና “ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር” ለአደጋ ተለዋጭ ዘይቤ ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው እርሱ አደገኛ እንደሆነ በማሰባቸው እስራኤልን ለመውቀስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ለእናንተ እንደ ምድረ በዳ ወይም ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር እንደሆንሁባችሁ አሰባችሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )"
},
{
"title": "ሕዝቤስ ስለ ምን “እኛ ተንከራትተናል ከእንግዲህ ወዲህ ወደ አንተ አንመለስም ይላል”?",
"body": "እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ሕዝቡ ይህን በመናገሩ ሊገስጸው ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እናንተ ሕዝቤ ‘መሄድ ወደምንፈልገው መሄድ እንችላለን፣ ከእንግዲህ ወዲህ እግዚአብሔርን አናመልክም’ ብላችኋል፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "መንከራተት",
"body": "ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ወይም ስፍራዎች ያለ ምንም ግልጽ ዓላማ ወይም አቅጣጫ መንቀሳቀስ"
}
]

42
02/32.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "በውኑ ቆንጆ ጌጥዋን ወይስ ሙሽራ የሰርግ ልብሷን ትረሳለችን?",
"body": "“ትረሳለች” የመሚለው ቃል የሁለተኛው ሀረግ አካል ጭምር እንደሆነ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በውኑ ቆንጆ ጌጥዋን ትረሳለችን፣ ወይስ ሙሽራ የሰርግ ልብሷን ትረሳለችን?” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በውኑ ቆንጆ ጌጥዋን ወይስ ሙሽራ የሰርግ ልብሷን ትረሳለችን?",
"body": "እግዚአብሔር ይህን ጥያቄ የተጠቀመው ለአንድ ሰው በጣም ጠቃሚ የሆኑትን ነገሮች የማስታወስን ሃሳብ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ቆንጆ ጌጥዋን ማድረግ ፈጽሞ እንደማትረሳ፣ ሙሽራ ደግሞ የሰርግ ልብሷን መልበስ እንደማትረሳ ታውቃላችሁ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የማይቆጠሩ ቀናቶች",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -55,6 +55,8 @@
"02-14",
"02-18",
"02-20",
"02-23"
"02-23",
"02-26",
"02-29"
]
}