Tue Feb 25 2020 11:29:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 11:29:18 +03:00
parent 9efd5e0a56
commit 0617fe3809
5 changed files with 102 additions and 13 deletions

View File

@ -14,17 +14,5 @@
{
"title": "ዖጽ",
"body": "ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

22
25/22.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡",
"body": "ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ባህሩ",
"body": "ይህ የሜዲትራንያንን ባህር ያመለክታል"
},
{
"title": "ድዳን፣ቴማን፣ እና ቡዝ",
"body": "እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የጭንቅላቶቻቸውን ፀጉር ከጎን እና ጎን የሚቆረጡ ሁሉ",
"body": "ይህ ምናልባት ሰዎች ፀጉራቸውን በአጭር የሚቆረጡ፣ የአህዛብን አምላክ ለማክበር ሊሆን እንደሚችል ያመለክታል፡፡ አንዳንድ ዘመናዊ ቅጂዎች ይህንን የዕብራይስጥ አገላለጽ \"በበረሃማው ዳርቻ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ\" በሚል ይተረጉሙታል፡፡ ተመሳሳይ የሆነው ሀረግ በኤርምያስ 9፡26 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡"
},
{
"title": "እነርሱም ደግሞ ይህን መጠጣት አለባቸው",
"body": "\"እነርሱም ደግሞ ከጽዋው መጠጣት አለባቸው\""
}
]

18
25/24.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,18 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡",
"body": "ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ዘምሪ",
"body": "ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "እያንዳንዱ ከወንድሙ ጋር ",
"body": "ይህ ከአንዱ በመቀጠል ሌላው እያንዳንዱ ሰው የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ \"ከአንዱ በመቀጠል ሌላው\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሁሉም ጽዋውን ከያህዌ እጅ መጠጣት አለባቸው",
"body": "እዚህ \"ጽዋው\" በውስጡ ለያዘው ወይን ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ/ ነው፡፡ \"እነዚህ ሁሉ ሰዎች በያህዌ እጅ ካለው ጽዋ መጠጣት አለባቸው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

58
25/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,58 @@
[
{
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡",
"body": "ይህ ምንባብ የያህዌን እጀግ ከፍ ያለ ቁጣ፣ የአገራቱ ህዝቦች ከጽዋው እንዲጠጡ እንዳደረጋቸው በዘይቤ መግለጹን ይቀጥላል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ ያህዌ… እንዲህ ይላል",
"body": "ኤርምያስ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ቃላት የሚጠቀመው ከያህዌ ዘንድ ጠቃሚ መልዕክትን ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ይህ በኤርምያስ 6፡6 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "
},
{
"title": "በመካከላችሁ ከምልከው ሰይፍ አስቀድሞ ",
"body": "እዚህ ስፍራ \"ሰይፍ\" የሚለው ቃል የሚወክለው ጦርነትን ነው፡፡ \"በመካከላችሁ እንዲደርስ ከምፈቅደው ጦርነቶቹ አስቀድሞ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "በእኔ ስም የተጠራችው ከተማ",
"body": "ይህ እየሩሳሌምን ሲያመለክት በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽም ይችላል፡፡ \"በስሜ የተጠራችው ከተማ\" ወይም \"በስሜ የጠራኋት እየሩሳሌም\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እናም እናንተ ራሳችሁ ከቅጣት ነጻ መሆን ይገባችኋልን?",
"body": "ያህዌ ይህንን ጥያቄ የሚጠይቀው ህዝቡን ለመገሰጽ እና እንደሚቀጣቸው ትኩረት ሰጥቶ ለመግለጽ ነው፡፡ \"ስለዚህም እናንተ ራሳችሁ ከቅጣት ነጻ እንሆናለን ብላችሁ ታስባላችሁ?\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ቃለ ምልልሳዊ ጥያቄ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -303,6 +303,9 @@
"25-10",
"25-12",
"25-15",
"25-17"
"25-17",
"25-19",
"25-22",
"25-24"
]
}