Mon May 29 2017 16:30:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
1b1b52a5a4
commit
bd3cbbc068
|
@ -1,7 +1 @@
|
|||
<<<<<<< HEAD
|
||||
\c 1 \v 1 የእግዚአብሔርና የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ የሆነው ያዕቆብ ለተበተኑት ዐሥራ ሁለቱ ነገዶች፤ ሰላም ለእናንተ ይሁን። \v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ ልዩ ልዩ ችግር ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቁጠሩት። \v 3 ምክንያቱም የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንደሚያመጣ ታውቃላችሁ።
|
||||
=======
|
||||
\c 1 \v 1 በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር እስረኛና አገልጋይ የሆነ ያዕቆብ በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑና በመላው ዓለም ለተበተኑት ለአሥራ ሁለቱ ነገዶች ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡
|
||||
\v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ በልዩ ልዩ ፈተናዎች ውስጥ ማለፋችሁን እጅግ ደስ እንደሚያሰኝ ነገር ቊጠሩት፡፡
|
||||
\v 3 በፈተና ውስጥ ሳላችሁ በእግዚአብሔር ስታምኑ ይበልጥ ሌሎች ፈተናዎችን በትዕግሥት ለማሳለፍ የሚረዱዋችሁ መሆኑን ትረዳላችሁ፡፡
|
||||
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
|
||||
\c 1 \v 1 በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር እስረኛና አገልጋይ የሆነ ያዕቆብ በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑና በመላው ዓለም ለተበተኑት ለአሥራ ሁለቱ ነገዶች ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡ \v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ በልዩ ልዩ ፈተናዎች ውስጥ ማለፋችሁን እጅግ ደስ እንደሚያሰኝ ነገር ቊጠሩት፡፡ \v 3 በፈተና ውስጥ ሳላችሁ በእግዚአብሔር ስታምኑ ይበልጥ ሌሎች ፈተናዎችን በትዕግሥት ለማሳለፍ የሚረዱዋችሁ መሆኑን ትረዳላችሁ፡፡
|
|
@ -1,6 +1 @@
|
|||
<<<<<<< HEAD
|
||||
\v 4 ምንም የማይጎድላቸው ፍጹማንና በሳሎች እንድትሆኑ ትዕግሥት ሥራውን ይፈጽም። \v 5 ከእናንተ ማንም ጥበብ ቢያስፈልገው፣ ለሚጠይቁት ሁሉ ምንም ሳይነቅፍ በልግስና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፤ እግዚአብሔርም ይሰጠዋል።
|
||||
=======
|
||||
\v 4 ክርስቶስን በሁሉም መንገድ ትከተሉ ዘንድ እስከ መጨረሻው በፈተና ጽኑ፤ ያንጊዜ መልካም ማድረግ አይከብዳችሁም፡፡
|
||||
\v 5 ከእናንተ አንዱ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ከፈለገ፣ በሚጠይቀው ላይ ሳይቈጣ በልግሥና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይጠይቅ፡፡
|
||||
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
|
||||
\v 4 ክርስቶስን በሁሉም መንገድ ትከተሉ ዘንድ እስከ መጨረሻው በፈተና ጽኑ፤ ያንጊዜ መልካም ማድረግ አይከብዳችሁም፡፡ \v 5 ከእናንተ አንዱ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ከፈለገ፣ በሚጠይቀው ላይ ሳይቈጣ በልግሥና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይጠይቅ፡፡
|
|
@ -1,7 +1,2 @@
|
|||
<<<<<<< HEAD
|
||||
\v 6 ሆኖም፣ ምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ ምክንያቱም የሚጠራጠር ሰው በነፋስ ወዲያ ወዲህ እንደሚወሰድ የባሕር ማእበል ነው። \v 7 ያ ሰው የለመነውን ከጌታ የሚያገኝ አይምሰለው፤ \v 8 እንዲህ ያለው ሰው በሁለት ሐሳብ የተያዘና በመንገዱም ሁሉ የሚወላውል ነው።
|
||||
=======
|
||||
\v 6 እግዚአብሔርን ስትለምኑ፣ የምትጠይቁትን እንደሚሰጣችሁ እመኑ፤ መልስ እንደሚሰጣችሁና ሁልጊዜም እንደሚረዳችሁ አትጠራጠሩ፤ የሚጠራጠሩ ሰዎች እግዚአብሔርን ሊከተሉት አይችሉም፤ መጠራጠር ልክ ተመልሶ እንደሚመጣ፣ ደግሞም በዚያው አቅጣጫ መጓዝን እንደማይቀጥል የባሕር ማዕበል ያለ ነገር ነው፡፡
|
||||
\v 7 በእርግጥ የሚጠራጠሩ ሰዎች የሚጠይቁትን ነገር ለመፈጸም እግዚአብሔር አንድ ነገር ሊያደርግ እንደሚችል አያምኑም፡፡
|
||||
\v 8 እነዚህ ሰዎች ኢየሱስን ለመከተል ወይም ላለመከተል ያልወሰኑ ናቸው፤ እነዚህም የሚናገሩትን ነገር የማያደርጉ ሰዎች ናቸው፡፡
|
||||
>>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0
|
||||
\v 7 በእርግጥ የሚጠራጠሩ ሰዎች የሚጠይቁትን ነገር ለመፈጸም እግዚአብሔር አንድ ነገር ሊያደርግ እንደሚችል አያምኑም፡፡ \v 8 እነዚህ ሰዎች ኢየሱስን ለመከተል ወይም ላለመከተል ያልወሰኑ ናቸው፤ እነዚህም የሚናገሩትን ነገር የማያደርጉ ሰዎች ናቸው፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
የያዕቆብ መልዕክት
|
||||
ያዕቆብ
|
|
@ -39,7 +39,10 @@
|
|||
"Tersit Zewde"
|
||||
],
|
||||
"finished_chunks": [
|
||||
"front-title",
|
||||
"01-title",
|
||||
"01-01",
|
||||
"01-04",
|
||||
"02-title",
|
||||
"03-title",
|
||||
"04-title",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue