From bd3cbbc0684148c46c28c1f6c555138f406bb21c Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Mon, 29 May 2017 16:30:11 +0300 Subject: [PATCH] Mon May 29 2017 16:30:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 01/01.txt | 8 +------- 01/04.txt | 7 +------ 01/06.txt | 7 +------ front/title.txt | 2 +- manifest.json | 3 +++ 5 files changed, 7 insertions(+), 20 deletions(-) diff --git a/01/01.txt b/01/01.txt index e715a0b..6b02374 100644 --- a/01/01.txt +++ b/01/01.txt @@ -1,7 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\c 1 \v 1 የእግዚአብሔርና የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ የሆነው ያዕቆብ ለተበተኑት ዐሥራ ሁለቱ ነገዶች፤ ሰላም ለእናንተ ይሁን። \v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ ልዩ ልዩ ችግር ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቁጠሩት። \v 3 ምክንያቱም የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንደሚያመጣ ታውቃላችሁ። -======= -\c 1 \v 1 በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር እስረኛና አገልጋይ የሆነ ያዕቆብ በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑና በመላው ዓለም ለተበተኑት ለአሥራ ሁለቱ ነገዶች ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡ -\v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ በልዩ ልዩ ፈተናዎች ውስጥ ማለፋችሁን እጅግ ደስ እንደሚያሰኝ ነገር ቊጠሩት፡፡ -\v 3 በፈተና ውስጥ ሳላችሁ በእግዚአብሔር ስታምኑ ይበልጥ ሌሎች ፈተናዎችን በትዕግሥት ለማሳለፍ የሚረዱዋችሁ መሆኑን ትረዳላችሁ፡፡ ->>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0 +\c 1 \v 1 በኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር እስረኛና አገልጋይ የሆነ ያዕቆብ በክርስቶስ ኢየሱስ ለሚያምኑና በመላው ዓለም ለተበተኑት ለአሥራ ሁለቱ ነገዶች ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡ \v 2 ወንድሞቼ ሆይ፣ በልዩ ልዩ ፈተናዎች ውስጥ ማለፋችሁን እጅግ ደስ እንደሚያሰኝ ነገር ቊጠሩት፡፡ \v 3 በፈተና ውስጥ ሳላችሁ በእግዚአብሔር ስታምኑ ይበልጥ ሌሎች ፈተናዎችን በትዕግሥት ለማሳለፍ የሚረዱዋችሁ መሆኑን ትረዳላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/04.txt b/01/04.txt index 740b557..0e2d45b 100644 --- a/01/04.txt +++ b/01/04.txt @@ -1,6 +1 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 4 ምንም የማይጎድላቸው ፍጹማንና በሳሎች እንድትሆኑ ትዕግሥት ሥራውን ይፈጽም። \v 5 ከእናንተ ማንም ጥበብ ቢያስፈልገው፣ ለሚጠይቁት ሁሉ ምንም ሳይነቅፍ በልግስና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፤ እግዚአብሔርም ይሰጠዋል። -======= -\v 4 ክርስቶስን በሁሉም መንገድ ትከተሉ ዘንድ እስከ መጨረሻው በፈተና ጽኑ፤ ያንጊዜ መልካም ማድረግ አይከብዳችሁም፡፡ -\v 5 ከእናንተ አንዱ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ከፈለገ፣ በሚጠይቀው ላይ ሳይቈጣ በልግሥና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይጠይቅ፡፡ ->>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0 +\v 4 ክርስቶስን በሁሉም መንገድ ትከተሉ ዘንድ እስከ መጨረሻው በፈተና ጽኑ፤ ያንጊዜ መልካም ማድረግ አይከብዳችሁም፡፡ \v 5 ከእናንተ አንዱ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ከፈለገ፣ በሚጠይቀው ላይ ሳይቈጣ በልግሥና የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይጠይቅ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/06.txt b/01/06.txt index a5b6f03..995c00e 100644 --- a/01/06.txt +++ b/01/06.txt @@ -1,7 +1,2 @@ -<<<<<<< HEAD -\v 6 ሆኖም፣ ምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ ምክንያቱም የሚጠራጠር ሰው በነፋስ ወዲያ ወዲህ እንደሚወሰድ የባሕር ማእበል ነው። \v 7 ያ ሰው የለመነውን ከጌታ የሚያገኝ አይምሰለው፤ \v 8 እንዲህ ያለው ሰው በሁለት ሐሳብ የተያዘና በመንገዱም ሁሉ የሚወላውል ነው። -======= \v 6 እግዚአብሔርን ስትለምኑ፣ የምትጠይቁትን እንደሚሰጣችሁ እመኑ፤ መልስ እንደሚሰጣችሁና ሁልጊዜም እንደሚረዳችሁ አትጠራጠሩ፤ የሚጠራጠሩ ሰዎች እግዚአብሔርን ሊከተሉት አይችሉም፤ መጠራጠር ልክ ተመልሶ እንደሚመጣ፣ ደግሞም በዚያው አቅጣጫ መጓዝን እንደማይቀጥል የባሕር ማዕበል ያለ ነገር ነው፡፡ -\v 7 በእርግጥ የሚጠራጠሩ ሰዎች የሚጠይቁትን ነገር ለመፈጸም እግዚአብሔር አንድ ነገር ሊያደርግ እንደሚችል አያምኑም፡፡ -\v 8 እነዚህ ሰዎች ኢየሱስን ለመከተል ወይም ላለመከተል ያልወሰኑ ናቸው፤ እነዚህም የሚናገሩትን ነገር የማያደርጉ ሰዎች ናቸው፡፡ ->>>>>>> 4e4b9aac85d126cb4e9420d1718eb664492a37d0 + \v 7 በእርግጥ የሚጠራጠሩ ሰዎች የሚጠይቁትን ነገር ለመፈጸም እግዚአብሔር አንድ ነገር ሊያደርግ እንደሚችል አያምኑም፡፡ \v 8 እነዚህ ሰዎች ኢየሱስን ለመከተል ወይም ላለመከተል ያልወሰኑ ናቸው፤ እነዚህም የሚናገሩትን ነገር የማያደርጉ ሰዎች ናቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/front/title.txt b/front/title.txt index aed5358..ec77aa9 100644 --- a/front/title.txt +++ b/front/title.txt @@ -1 +1 @@ -የያዕቆብ መልዕክት \ No newline at end of file +ያዕቆብ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index f7c0bad..5bd6899 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -39,7 +39,10 @@ "Tersit Zewde" ], "finished_chunks": [ + "front-title", "01-title", + "01-01", + "01-04", "02-title", "03-title", "04-title",