Mon Sep 19 2016 15:01:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7e79cebf21
commit
874edb92cc
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 3 እንዲታዘዘን በፈረስ አፍ ውስጥ ልጓምን ብናደርግ፣ ትልቅ የሆነ አካሉን ልንቆጣጠርና ፈረሱን ወደ ፈለግነው ሥፍራ ልንወስደው እንችላለን፡፡
|
||||
\v 4 እስኪ ስለ መርከቦችም እናስብ፡፡ መርከቦች በጣም ሰፊና በጠንካራ ነፋስ የሚንቀሳቀሱ ቢሆኑም፣ ትንሽ የሆኑ መሪዎቻቸውን በማዘዋወር ሰዎች ወደ ፈለጉት ሥፍራ ይወስዱዋቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 5 እንዲሁ ምላሳችን በጣም ትንሽ ብትሆንም፣ ልንቆጣጠራት ካቻልን፣ ትልቅ ነገር በመናገር ሰዎችን ልንጐዳ እንችላለን፡፡ ትንሽ የእሳት ነበልባል ለትልቅ ደን መቃጠል ምክንያት እንደምትሆንም እናስብ፡፡
|
||||
\v 6 እሳት ደንን እንደሚያቃጥል ክፉ ነገሮችን በምንናገርበት ጊዜ ብዙ ሰዎችን ልንጐዳ እንችላለን፡፡ የምንናገረው ነገር በውስጣችን ብዙ ክፉ ነገሮች መኖራቸውን ይገልጣል፡፡ የምንናገረው ነገር የምናደርገውም ሆነ የምናስበው ነገርን ያበላሻል፡፡ ትንሽ የእሳት ነበልባል በቀላሉ መላው አካባቢውን ለማቃጠል ምክንያት እንደሚሆን ሁሉ እንዲሁ የምንናገረውም ነገር ወንዶች ልጆቻችንንና ሴቶች ልጆቻችንን፣ እንዲሁም የእነርሱ ልጆችን ቀሪ ሕይወት ሁሉ ክፉ እንዲያደርጉ ለማድረግ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 7 በእርግጥም ሰዎች ሁሉንም ዐይነት እንስሳት፣ ወፎችንም፣ በምድር ላይ የሚመርመሰመሱ እንስሳትን እንዲሁ፣ በውኃ ውስጥ ያሉ ፍጥረታትንም ሁሉ መግራት ችለዋል፡፡
|
||||
\v 8 የቱም ሰው ቢሆን በገዛ ራሱ ንግግሩን መቆጣጠር አልቻለም፡፡ ሰዎች ሲያወሩ ክፉን ይናገራሉ፤ ይህም ራሳቸው መቆጣጠር ባለመቻል ክፉ ነገሮችን የሚያደርጉ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ መርዛማ እባብ ሰዎችን እንደሚገድል በንግግራችን ሌሎችን ልንጐዳ እንችላለን፡፡”
|
|
@ -54,6 +54,10 @@
|
|||
"02-14",
|
||||
"02-18",
|
||||
"02-21",
|
||||
"02-25"
|
||||
"02-25",
|
||||
"03-01",
|
||||
"03-03",
|
||||
"03-05",
|
||||
"03-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue