Tue Mar 10 2020 11:52:10 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7c18816948
commit
5e67bfc135
40
04/05.txt
40
04/05.txt
|
@ -1,42 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በክብሩ ሁሉ ላይ መጋረጃ",
|
||||
"body": "ይህም ማለት 1) የከበረችውን ከተማ የሚጋርድ መጋረጃ፤ ወይም 2) ከተማዋን የሚጋርድ መጋረጃን የያዘ የእግዚአብሔር ክብር ማለት ሊሆን ይችላል፡፡ \nየመጀመሪያውን ትርጒም ከያዝን ያህዌ በውስጧ ስለሚኖር ከተማዋ የከበረች ትሆናለች ማለት ነው፡፡\n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "መጋረጃ",
|
||||
"body": "ለመከለያ እንዲሆን አንዳች ነገር ላይ የተሰቀለ ጨርቅ ነው፡፡"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ኢሳይያስ ስለ ገበሬውና ስለ ወይን እርሻው ምሳሌ ይናገራል፡፡ ገበሬው ያህዌን፣ የወይን እርሻው ደቡባዊውን የእስራኤል መንግሥት የይሁዳን ሕዝብ ይወክላል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ወዳጄ",
|
||||
"body": "‹‹በጣም የምወደው››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በለመለመ ኮረብታ",
|
||||
"body": "‹‹መልካም ፍሬ በሚገኝበት ኮረብታ ላይ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መሬቱን ቈፈረ",
|
||||
"body": "‹‹አፈሩን አዘጋጀ›› ይህ ለተክል ምቹ ለማድረግ መሬቱን በመቆፈሪያ መቆፈርን ያመለክታል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በመካከሉ ማማ ሠራ",
|
||||
"body": "‹‹ላዩ ላይ ሆኖ ለመጠበቅ በመካከሉ ረጅም ግንብ ሠራ›› የወይን እርሻውን ለመጠበቅ አንድ ሰው ማማው ጫፍ ላይ ሆኖ ሰዎች ወይም እንስሳት ወደዚያ እንዳይገቡ ይከላከላል፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር የበለጠ ግልጽ ማድረግ ይቻላል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የወይን መጭመቂያ ጉድጓድም አበጀ",
|
||||
"body": "‹‹ወይኑን ለመጭመቅ ጉድጓድ ቆፈረ›› የወይን መጭመቂያ ሰዎች ወይን ፍሬውን እየረገጡ ጭማቂውን የሚያወጡበት መሬት ላይ ባለ ትልቅ ድንጋይ የተሠራ ነገር ነው፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኮምጣጣ ፍሬ",
|
||||
"body": "‹‹የማይጠቅም ፍሬ›› ወይም፣ ‹‹የማይጣፍጥ ፍሬ››"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,34 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ኢሳይያስ ስለ ወይኑ እርሻ በተናገረው ምሳሌ እግዚአብሔርን የሚወክለው ባለቤት፣ የወይን እርሻውን በተመለከተ ለኢየሩሳሌምና ለይሁዳ ሰዎች ይናገራል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በኢየሩሳሌም የምትኖሩ የይሁዳ ሰዎች",
|
||||
"body": "ይህ የሚናገረው በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ነው፤ ስለዚህ በብዙ ቁጥር መናገር ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በኢየሩሳሌምና በይሁዳ የምትኖሩ ሁሉ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኢየሩሳሌም… ይሁዳ",
|
||||
"body": "‹‹ይሁዳ›› የደቡባዊው እስራኤል መንግሥት ስም ነበር፤ ዋና ከተማውም ኢየሩሳሌም ነበር፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በእኔና በወይን ቦታዬ መካከል እስቲ ፍረዱ",
|
||||
"body": "በሁለት ነገሮች መካከል ያለ ክፍት ቦታ ብዙውን ጊዜ ከሁለት አንዱን የመምረጥን ሐሳብ ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ማን ትክክል እንደ ነበር ፍረዱ፤ እኔ ወይስ የወይን ቦታዬ››"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከዚህ ካደረግሁለት በላይ ለወይኔ ቦታ ምን ሊደረግለት ይገባ ነበር?",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -81,6 +81,9 @@
|
|||
"03-24",
|
||||
"04-title",
|
||||
"04-01",
|
||||
"04-03"
|
||||
"04-03",
|
||||
"04-05",
|
||||
"05-title",
|
||||
"05-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue