Thu Jul 13 2017 16:17:41 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
e8350473a6
commit
f58a057951
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 12 \v 13 የኤፍሬም ክፋት ተደብሮአል፥በደሉም ተደብሮአል። የምጥ ሕመም ይመጣበታል፥እርሱ ግን ጥበብ የጎደለው ልጅ ነው፤ምክንያቱም የሚወለድበት ጊዜ ቢደርስም ከማኅጸን አይወጣም።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 14 በእርግጥ ከሲዖል ኃይል አድናቸዋለሁን? በእርግጥ ከሞትስ አድናቸዋለሁን? ሞት ሆይ መቅሰፍቶችህ ወዴት አሉ? ወደዚህ አምጣቸው። ሲዖል ሆይ ማጥፋትህ ወዴት አለ? ወደዚህ አምጣው። ርህራኄ ከዓይኖቼ ተሰወረ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 15 ኤፍሬም በወንድሞቹ መካከል ባለጸጋ ቢሆንም እንኳን፥የምሥራቅ ነፋስ ይመጣል፤የእግዚአብሔር ነፋስ ከምድረ በዳ ይነፍሳል።የኤፍሬም ምንጭ ይደርቃል፥ጉድጓዱም ውኃ አይኖረውም። ጠላቱ የተከበሩ ዕቃዎች ሁሉ ያሉበትን ግምጃ ቤቱን ይበዘብዛል።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 16 በአምላኳ ላይ ዐምፃለችና ሰማሪያ በደለኛ ትሆናለች። በሰይፍ ይወድቃሉ፥ብላቴኖቻቸውም ይከሰከሳሉ፥እርጉዝ ሴቶቻቸውም ይቀደዳሉ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 14 \v 1 \v 2 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 3 አሦር አያድነንም፤ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም።ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አ
|
||||
ባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤ
|
||||
ል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ሽታውም እ
|
||||
ንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 ከጥላው በታች ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ይመለሳሉ፤እንደ እህል ይለመልማሉ፥እንደ ወይንም ያብባሉ።ዝናውም እንደ ሊባኖስ ወይን ጠጅ ይ ሆናል። ኤፍሬም ፦'ከእንግዲህ ከጣዖታት ጋር ምን አለኝ?' ይላል። እኔ እመልስለታለሁ፥እጠነቀቅለታለሁም። እኔ ቅጠሎቹ ሁል ጊዜ ለመለም እን
|
||||
ደሆኑ እንደ ጥድ ነኝ፤ፍሬህም ከእኔ ይመጣል።»
|
Loading…
Reference in New Issue