Thu Jul 13 2017 16:15:41 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
4e159b12fd
commit
e8350473a6
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 እርሱም የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው፤የሚጠራበት ስሙም «እግዚአብሔር» ነው። ስለዚህ ወደ አምላካችሁ ተመለሱ። ለኪዳኑ ታማኝነትን፥እንዲሁም ፍትሕን ጠብቁ፤ሁል ጊዜም አምላካችሁን ተስፋ አድርጉ።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 ነጋዴዎቹ ሐሰተኛ ሚዛኖችን በእጆቻቸው ይዘዋል፤ማጭበርበርን ይወዳሉ። ኤፍሬምም፦« በእርግጥ እጅግ ባለጠጋ ሆኜአለሁ፥ሀብትን
|
||||
ም አግኝቼአለሁ። በሥራዬ ሁሉ ኃጢአት የሚሆን ምንም ዓይነት በደል አያገኙብኝም» ይላል።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 9 \v 10 ከግብጽ ምድር አንስቶ ከአናንተ ጋር የሆንኩ አምላካችሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ። እንደ ዓመት በዓላት ቀናት ዳግመኛ በድንኳኖች እን
|
||||
ድትኖሩ አደርጋችኋለሁ። ለነቢያቶቹም ተናገርሁ፥ስለ እናንተም ብዙ ራዕዮችን ሰጠኋቸው። በነቢይቶቹም አማካይነት ምሳሌዎችን ሰጠኋችሁ።»
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 11 \v 12 በገለዓድ ኃጢአት ካለ፥በእርግጥ ሕዝቡ ከንቱ ነው።በጌልጌላ ወይፈኖችን ይሰዋሉ፥ መሠዊያዎቻቸው በታረሰ መሬት ላይ እንዳለ የድ ንጋይ ክምር ይሆናሉ።ያዕቆብ ወደ ሶሪያ ምድር ሸሸ፤ እስራኤልም ሚስት ለማግኝት አገለገለ፥ሚስትም ለማግኘት የበጎችን መንጋ ይጠብቅ ነበረ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 13 \v 14 እግዚአብሔር በነቢይ አማካይነት እስራኤልን ከግብጽ አወጣ፥በነቢይም አማካይነት ተጠነቀቀለት። ነገር ግን እግዚአብሔር ይቆጣ ዘነድ ኤፍሬም ክፉኛ አነሳሳው። ስለዚህ ጌታው የደሙን በደል በእርሱ ላይ ይደርጋል፥አሳፋሪም ስለ ሆነው ሥራው የሚገባውን ይከፍለዋል።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\c 13 \v 1 \v 2 «ኤፍሬም በተናገረ ጊዜ መንቀጥቀጥ ነበረ። በእስራኤል መካከል ራሱን ከፍ ከፍ አደረገ፥ነገር ግን በአልን በማምለኩ በደለኛ ሆነ፥ ሞተ
|
||||
ም። አሁንም አብዝተው ኃጢአት ሠሩ። ከብራቸው የተቀረጸ ምስል ሠሩ፥ጣዖታት በሚቻለው መጠን በጥበብ ተሠርተዋል፥ሁሉም የባለ ሙያ ሥራ ናቸው። ሕዝቡ ስለ እነርሱ እንዲህ ይላሉ፦'እነዚህ የሚሠው ሰዎች ጥጃዎችን ይስማሉ።'
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 3 ስለዚህ እንደ ማለዳ ደመና፥በጠዋት እንደሚጠፋ ጤዛ፥ከአውድማ ላይ በነፋስ እንደሚወሰድ እብቅ፣ከጪስ ማውጫ እንደሚወጣ ጢስ ናቸ
|
||||
ው።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 ነገር ግን ከግብጽ ምድር ያወጣሁህ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ። ከእኔ በቀር አምላክ አታውቅም፥ከእኔም በቀር ሌላ አዳኝ አታ ውቅም። በምድረ በዳ፥በታላቅም የድርቀት ምድር አውቅሁህ።መሰማሪያ ባገኘህ ጊዜ ጠገብህ፥በጠገብህም ጊዜ ልብህ ታበየ፤ከዚህም የተነሳ ረሳኽ
|
||||
ኝ።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 እንደ አንበሳ ሆንኩባቸው፥እንደ ነብርም በመንገዳቸው አደባለሁ። ግልገሎቿን እንደ ተነጠቀች ድብ አጠቃቸዋለሁ። ደረታቸውን ቀድ
|
||||
ጄ ከፍታለሁ፥በዚያም እንደ አንበሳ እበላቸዋለሁ፥እንደ ዱር አራዊትም እገነጣጥላቸዋለሁ።
|
Loading…
Reference in New Issue