Thu Jul 13 2017 16:13:41 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
6cff5a4ecc
commit
4e159b12fd
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 3 \v 4 ሆኖም ግን ኤፍሬምን መራመድ ያስተማርኩት እኔ ነበርኩ። ክንዶቻቸውን ይዤ ያነሳኋቸው እኔ ነበርኩ፥እነርሱ ግን የተጠነቀቅሁላቸው እኔ እንደሆንሁ አላወቁም። በሰው ገመድ፥ በፍቅርም ማሰሪያ መራኋቸው።የመንጋጋዎቻቸውን ማሰሪያ እንደሚያላላ ሆንኩላቸው፥ዝቅ ብዬም መገ
|
||||
ብኳቸው።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 ወደ ግብጽ ምድር አይመለሱምን? ወደ እኔ መመለስን እምቢ በማለታቸው አሦር አይገዛቸውምን? ሰይፍ በከተሞቻቸው ላይ ይወድ
|
||||
ቃል፥የበሮቻቸውንም መቀርቀሪያ ያጠፋል፤ከገዛ ራሳቸው ዕቅድ የተነሳ ያጠፋቸዋል። ሕዝቤ ከእኔ ዘወር ለማለት ቆርጦአል። በከፍታ ወደ አለሁት ወደ እኔ ቢጣሩ እንኳ፥ማንም አይረዳቸውም።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 8 \v 9 ኤፍሬም ሆይ እንዴት እተውሃለሁ? እስራኤል ሆይ እንዴት አሳልፌ እሰጥሃለሁ? እንዴት እንደ አዳማ አደርግሃለሁ? እንዴትስ እንደ ሲ
|
||||
ባዮ አደርግሃለሁ? ልቤ በውስጤ ተለውጦአል፤መላው ርኅራኄዬ ተነሣሥቷል። ጽኑ ቁጣዬን አላመጣም፤ኤፍሬምን ዳግመኛ አላጠፋም። እኔ አምላ
|
||||
ክ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥በመካከልህ ቅዱሱ ነኝና፥በቁጣ አልመጣም።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 10 \v 11 እነርሱም ከእኔ ከእግዚአብሔር በኋላ ይመጣሉ። እንደ እንበሳ አገሳለሁ። በእርግጥ አገሳለሁ፥ሕዝቡም ከምዕራብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። ከግብጽ እንደ ወፍ፥ከአሦርም ምድር እንደ ርግብ እየተንቀጠቀጡ ይመጣሉ። በየቤቶቻቸውም አኖራቸዋለሁ።» ይህ የእግዚአብሔር አዋ
|
||||
ጅ ነው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 12 «ኤፍሬም በሐሰት፥ የእስራኤልም ቤት በማታለል ከበበኝ። ይሁዳ ግን እስካሁን ከእኔ ከአምላኩ ጋር ጸንቷል፥ለእኔም ለቅዱሱ የታመነ ነ ው።»
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 12 \v 1 \v 2 ኤፍሬም ነፋስ ይመገባል፥የምሥራቅንም ነፋስ ይከተላል። ሐሰትንና ዓመፅን ያለማቋረጥ ያበዛል።ከአሦር ጋር ኪዳን ያደርጋሉ፥ የወይራ ዘይትም ወደ ግብጽ ይወስዳሉ። እግዚአብሔር ከይሁዳ ጋር ሙግት አለው፥ያዕቆብንም ስላደረገው ይቀጣዋል፥እንደ ሥራውም ይከፍለዋል።
|
Loading…
Reference in New Issue