Thu Jul 13 2017 16:05:41 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
000564b9e4
commit
dbc2081749
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 6 \v 7 ታማኝነትን እሻለሁና፥መሥዋዕትንም አይደለም፥ከሚቃጠሉ መሥዋዕቶች ይልቅ እኔን እግዚአብሔርን ማወቅን እሻለሁ። እንደ አዳም ኪዳኑን አፍርሰዋል፤ ለእኔ ያልታመኑ ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 8 \v 9 ገልዓድ የክፉ አድራጊዎች ከተማ ነው፥በደም ዱካ ተሞልቷል። የቀማኞች ቡድን የሚዘርፉትን አድብተው እንደሚጠባበቁ፥ካህናቱም በሴኬም መንገድ ላይ ሰው ለመግደል በቡድን ተደራጅተዋል፤ አሳፋሪም ወንጀል ይፈጽማሉ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 በእስራኤል ቤት የሚያሰቅቅ ነገር አይቻለሁ፤በዚያ የኤፍሬም ምንዝርና አለ፥እስራኤልም ተበክሏል።የሕዝቤን ምርኮ በምመልስበት ጊዜ፥ይሁዳ ሆይ ለአንተም መከር ተቀጥሮልሃል።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\c 7 \v 1 \v 2 ማታለልን ይለማመዳሉና እስራኤልን ለመፈወስ በፈለግሁ ጊዜ ሁሉ የኤፍሬም ኃጢአት፥የሰማሪያም ክፋት ይገለጣል፤ሌባ ወደ ውስጥ ይገባል፥ የቀማኞች ቡድን በመንገድ ላይ አደጋ ያደርሳል። ክፋታቸውን ሁሉ እንደማስታውስ በልባቸው አይገነዘቡም። ሥራቸው ከቦአቸዋል፥በፊ
|
||||
ቴም ናቸው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 በክፋታቸው ንጉሡን፥በሐሰታቸውም አለቆቹን ደስ ያሰኛሉ።የተቦካው ሊጥ ኩፍ እስኪል ድረስ እሳቱን መቆስቆስ እንድሚያቆም፥ ጋጋሪ እንደሚያነድበት ምድጃ ፥ሁሉም አመንዝራ ናቸው።በንጉሣችን ቀን አለቆች በወይን ጠጅ ትኩሳት ታመሙ።እርሱም ለፌዘኞች እጁን ዘረጋ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 6 \v 7 እንደ ምድጃ በሆነ ልባቸው፥ አታላይ እቅዶቻችውን ይወጥናሉ። ቁጣቸው ሌሊቱን ሁሉ ይጤሳል፥በማለዳም እንደሚንቀለቀል እሳት እ
|
||||
ጅጉን ይነድዳል። ሁሉም እንደ ምድጃ የጋሉ ናቸው፥ግዢዎቻቸውንም ይበላሉ። ነገሥታቶቻቸው ሁሉ ወደቁ፥ከመካከላቸውም ማንም ወደ እኔ አ
|
||||
ልተጣራም።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 8 \v 9 ኤፍሬም ከአሕዛብ ጋር ተደባለቅ፥ ኤፍሬም ያልተገለበጠ ቂጣ ነው።እንግዶች ጉልበቱን በሉት፥እርሱ ግን አላወቀም።ሽበትም ወጣበት፥
|
||||
እርሱ ግን አላወቀም።
|
Loading…
Reference in New Issue