Thu Apr 26 2018 11:54:35 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ed07477fbe
commit
c8fcfe32e8
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 የሰማሪያ ነዋሪዎች ከቤትአዌን ጥጃዎች የተነሳ ይፈራሉ። በእነርሱና በውብታቸው ደስ ይሰኙ የነበሩ እነዚያ ጣዖት አምላኪ ካህናት እንደሚያልቅሱላቸው፣ ሕዝቡም ያለቅሱላቸዋል፤ ከእንግዲህ ወዲያ በዚያ የሉምና። ለታላቁ ንጉሥ እጅ መንሻ ወደ አሦር ይወሰዳሉ። ኤፍሬም ይዋረዳ
|
||||
ል፥እስራኤልም የጣዖታትን ምክር በመከተሉ ያፍራል።
|
||||
\v 5 የሰማሪያ ነዋሪዎች ከቤትአዌን ጥጃዎች የተነሳ ይፈራሉ። በእነርሱና በውብታቸው ደስ ይሰኙ የነበሩ እነዚያ ጣዖት አምላኪ ካህናት እንደሚያልቅሱላቸው፣ ሕዝቡም ያለቅሱላቸዋል፤ ከእንግዲህ ወዲያ በዚያ የሉምና። \v 6 ለታላቁ ንጉሥ እጅ መንሻ ወደ አሦር ይወሰዳሉ። ኤፍሬም ይዋረዳል፥ እስራኤልም የጣዖታትን ምክር በመከተሉ ያፍራል።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 7 \v 8 የሰማርያ ንጉሥ፥በውኃ ላይ እንዳለ የእንጨት ፍቅፋቂ ይጠፋል። የእስራኤል ኃጢአት የሆኑት፥ የክፋት ቅዱስ ቦታዎች ይጠፋሉ። እሾ
|
||||
ህና አሜክላ በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላሉ። ሕዝቡ ተራሮችን፥« ሸፍኑን!»፥ ኮረብታዎችንም፥« ውደቁብን!» ይላሉ።
|
||||
\v 7 የሰማርያ ንጉሥ፥ በውኃ ላይ እንዳለ የእንጨት ፍቅፋቂ ይጠፋል። \v 8 የእስራኤል ኃጢአት የሆኑት፥ የክፋት ቅዱስ ቦታዎች ይጠፋሉ። እሾህና አሜክላ በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላሉ። ሕዝቡ ተራሮችን፥ «ሸፍኑን!»፥ ኮረብታዎችንም፥ «ውደቁብን!» ይላሉ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 9 እስራኤል ሆይ ከጊብዓ ዘመን አንስቶ ኃጢአት ሠራችሁ፥በዚያም ጸንታችኋል።በጊብዓ ክፉ አድራጊዎች ላይ ጦርነት በድንገት አልደረሰባቸ
|
||||
ውምን?
|
||||
\v 9 እስራኤል ሆይ ከጊብዓ ዘመን አንስቶ ኃጢአት ሠራችሁ፥ በዚያም ጸንታችኋል። በጊብዓ ክፉ አድራጊዎች ላይ ጦርነት በድንገት አልደረሰባቸውምን?
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 በወደድሁ ጊዜ እገሥጻቸዋለሁ። ሕዝቦች በአንድነት ይሰበሰቡባቸዋል፥ ስለ ድርብ ኃጢአታቸውም ያስሯቸዋል። ኤፍሬም እህል ማ
|
||||
በራየት የምትወድ የተገራ ጊደር ነች፥ስለዚህ በሚያምር ጫንቃዋ ላይ ቀንበር አኖራለሁ። በኤፍሬም ላይ ቀንበር አኖራለሁ፥ ይሁዳ ያርሳል፥ያዕቆብ
|
||||
ም ብቻውን መከስከሻውን ይጎትታል።
|
||||
\v 10 \v 11 በወደድሁ ጊዜ እገሥጻቸዋለሁ። ሕዝቦች በአንድነት ይሰበሰቡባቸዋል፥ ስለ ድርብ ኃጢአታቸውም ያስሯቸዋል። ኤፍሬም እህል ማበራየት የምትወድ የተገራ ጊደር ነች፥ ስለዚህ በሚያምር ጫንቃዋ ላይ ቀንበር አኖራለሁ። በኤፍሬም ላይ ቀንበር አኖራለሁ፥ ይሁዳ ያርሳል፥ ያዕቆብም ብቻውን መከስከሻውን ይጎትታል።
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 12 \v 13 ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፥የኪዳኑን ታማኝንት ፍሬም እጨዱ።እስኪመጣ፥ጽድቅንም እስኪያዝንብባችሁድረስ እግዚአብሔርን የምት ፈልጉበት ጊዜ ነውና ፤ያልታረሰ መሬታችሁን አለስልሱ። ክፋትን አረሳችሁ፥ግፍንም አጨዳችሁ። በስልታችሁና በወታደሮቻችሁ ብዛት ታምናች
|
||||
\v 12 \v 13 ጽድቅን ለራሳችሁ ዝሩ፥ የኪዳኑን ታማኝንት ፍሬም እጨዱ። እስኪመጣ፥ ጽድቅንም እስኪያዝንብባችሁ ድረስ እግዚአብሔርን የምት ፈልጉበት ጊዜ ነውና ፤ ያልታረሰ መሬታችሁን አለስልሱ። ክፋትን አረሳችሁ፥ግፍንም አጨዳችሁ። በስልታችሁና በወታደሮቻችሁ ብዛት ታምናች
|
||||
ኋልና፥የመታለልን ፍሬ በላችሁ።
|
|
@ -115,6 +115,10 @@
|
|||
"09-16",
|
||||
"10-title",
|
||||
"10-01",
|
||||
"10-03"
|
||||
"10-03",
|
||||
"10-05",
|
||||
"10-07",
|
||||
"10-09",
|
||||
"10-10"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue