Thu Apr 26 2018 11:08:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-04-26 11:08:14 +03:00
parent d65b8700af
commit bcef75200b
5 changed files with 8 additions and 8 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 18 በዚያን ቀን ከዱር አራዊት፥ከሰማይ አእዋፍና በምድር ከሚንቀሳቀሱት ነገሮች ጋር ቃል ኪዳን አደርግላቸዋለሁ። ቀስትን፥ሰይፍንና ጦርነትን ክምድሪቱ አስወግዳለሁ፥በሰላምም እንድትጋደሙ አደርጋችኋለሁ።
\v 18 በዚያን ቀን ከዱር አራዊት፥ ከሰማይ አእዋፍና በምድር ከሚንቀሳቀሱት ነገሮች ጋር ቃል ኪዳን አደርግላቸዋለሁ። ቀስትን፥ ሰይፍንና ጦርነትን ክምድሪቱ አስወግዳለሁ፥ በሰላምም እንድትጋደሙ አደርጋችኋለሁ።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 19 \v 20 ለዘላለም ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። በጽድቅ፥በፍትሕ፥በኪዳን ታማኝነትና በምሕረት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። በታማ
ኝነት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። አንቺም እኔን እግዚአብሔርን ታውቂያለሽ።
\v 19 ለዘላለም ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። በጽድቅ፥ በፍትሕ፥ በኪዳን ታማኝነትና በምሕረት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። \v 20 በታማኝነት ባልሽ ልሆን ቃል እገባልሻለሁ። አንቺም እኔን እግዚአብሔርን ታውቂያለሽ።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 21 \v 22 የእግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፦በዚያን ቀን እመልሳልሁ። «ለሰማያት እመልሳለሁ፥እነርሱም ለምድር ይመልሳሉ። ምድርም ለእህ
ሉ፥ለአዲሱ ወይን ጠጅና ለዘይቱ ትመልሳለች፥እነርሱም ለኢይዝራኤል ይመልሳሉ።
\v 21 የእግዚአብሔር አዋጅ ይህ ነው፦ በዚያን ቀን እመልሳልሁ። «ለሰማያት እመልሳለሁ፥ እነርሱም ለምድር ይመልሳሉ። \v 22 ምድርም ለእህሉ፥ ለአዲሱ ወይን ጠጅና ለዘይቱ ትመልሳለች፥ እነርሱም ለኢይዝራኤል ይመልሳሉ።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 23 ስለ ራሴ ስል በምድሪቱ ላይ እተክላታልሁ፥ሎሩሃማንም እምራታለሁ። ሎዓሚንንም፦አንተ ዓሚ አታህ ነህ እለዋለሁ፤እነርሱም አንተ አም
ላካችን ነህ ይሉኛል።»
\v 23 ስለ ራሴ ስል በምድሪቱ ላይ እተክላታልሁ፥ ሎሩሃማንም እምራታለሁ። ሎዓሚንንም፦ አንተ ዓሚ አታህ ነህ እለዋለሁ፤ እነርሱም አንተ አምላካችን ነህ ይሉኛል።»

View File

@ -53,6 +53,9 @@
"02-10",
"02-12",
"02-14",
"02-16"
"02-16",
"02-18",
"02-19",
"02-21"
]
}