Thu Apr 26 2018 11:36:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
30b8396037
commit
a2822c0dfb
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 በክፋታቸው ንጉሡን፥በሐሰታቸውም አለቆቹን ደስ ያሰኛሉ።የተቦካው ሊጥ ኩፍ እስኪል ድረስ እሳቱን መቆስቆስ እንድሚያቆም፥ ጋጋሪ እንደሚያነድበት ምድጃ ፥ሁሉም አመንዝራ ናቸው።በንጉሣችን ቀን አለቆች በወይን ጠጅ ትኩሳት ታመሙ።እርሱም ለፌዘኞች እጁን ዘረጋ።
|
||||
\v 3 በክፋታቸው ንጉሡን፥ በሐሰታቸውም አለቆቹን ደስ ያሰኛሉ። \v 4 የተቦካው ሊጥ ኩፍ እስኪል ድረስ እሳቱን መቆስቆስ እንድሚያቆም፥ ጋጋሪ እንደሚያነድበት ምድጃ፥ ሁሉም አመንዝራ ናቸው። \v 5 በንጉሣችን ቀን አለቆች በወይን ጠጅ ትኩሳት ታመሙ። እርሱም ለፌዘኞች እጁን ዘረጋ።
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
|||
\v 6 \v 7 እንደ ምድጃ በሆነ ልባቸው፥ አታላይ እቅዶቻችውን ይወጥናሉ። ቁጣቸው ሌሊቱን ሁሉ ይጤሳል፥በማለዳም እንደሚንቀለቀል እሳት እ
|
||||
ጅጉን ይነድዳል። ሁሉም እንደ ምድጃ የጋሉ ናቸው፥ግዢዎቻቸውንም ይበላሉ። ነገሥታቶቻቸው ሁሉ ወደቁ፥ከመካከላቸውም ማንም ወደ እኔ አ
|
||||
ልተጣራም።
|
||||
\v 6 እንደ ምድጃ በሆነ ልባቸው፥ አታላይ እቅዶቻችውን ይወጥናሉ። ቁጣቸው ሌሊቱን ሁሉ ይጤሳል፥ በማለዳም እንደሚንቀለቀል እሳት እጅጉን ይነድዳል። \v 7 ሁሉም እንደ ምድጃ የጋሉ ናቸው፥ ግዢዎቻቸውንም ይበላሉ። ነገሥታቶቻቸው ሁሉ ወደቁ፥ ከመካከላቸውም ማንም ወደ እኔ አልተጣራም።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 8 \v 9 ኤፍሬም ከአሕዛብ ጋር ተደባለቅ፥ ኤፍሬም ያልተገለበጠ ቂጣ ነው።እንግዶች ጉልበቱን በሉት፥እርሱ ግን አላወቀም።ሽበትም ወጣበት፥
|
||||
እርሱ ግን አላወቀም።
|
||||
\v 8 ኤፍሬም ከአሕዛብ ጋር ተደባለቅ፥ ኤፍሬም ያልተገለበጠ ቂጣ ነው። \v 9 እንግዶች ጉልበቱን በሉት፥ እርሱ ግን አላወቀም። ሽበትም ወጣበት፥ እርሱ ግን አላወቀም።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 የእስራኤል ትዕቢት ይመሰክርበታል፤ነገር ግን ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር አልተመለሱም፥በዚህም ሁሉ አልፈለጉትም። ኤ
|
||||
ፍሬም ማስተዋል እንደሌላትና ተላላ እንደ ሆነች ርግብ ነው፤ ወደ ግብጽ ይጣራል፥ ወደ አሦርም ይበራል።
|
||||
\v 10 \v 11 የእስራኤል ትዕቢት ይመሰክርበታል፤ነገር ግን ወደ አምላካቸው ወደ እግዚአብሔር አልተመለሱም፥በዚህም ሁሉ አልፈለጉትም። ኤፍሬም ማስተዋል እንደሌላትና ተላላ እንደ ሆነች ርግብ ነው፤ ወደ ግብጽ ይጣራል፥ ወደ አሦርም ይበራል።
|
|
@ -87,6 +87,9 @@
|
|||
"06-08",
|
||||
"06-10",
|
||||
"07-title",
|
||||
"07-01"
|
||||
"07-01",
|
||||
"07-03",
|
||||
"07-06",
|
||||
"07-08"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue