Thu Aug 10 2017 17:16:48 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
474295b22a
commit
9a47bef692
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 10 10.የይሁዳ መሪዎች የድንበር ድንጋዮችን በመንቀል የዕርሻ ቦታዎችን እንደሚሰርቁ ሰዎች ሁሉ መጥፎዎች ናቸው፤ የእነርሱ ያልሆነውን መሬት ይሰርቃሉ፤ እንዲጠፉ በሚያደርጋቸው መንገድ እቀጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 11.ኤፍሬም ከፍተኛ መከራ ይደርስበታል፤ ጣዖታትን ለማምለክ ስለ ቈረጡ፣ ሕዝቡ በምቀጣቸው ጊዜ ይጠፋሉ፡፡
|
||||
\v 10 የይሁዳ መሪዎች የድንበር ድንጋዮችን በመንቀል የዕርሻ ቦታዎችን እንደሚሰርቁ ሰዎች ሁሉ መጥፎዎች ናቸው፤ የእነርሱ ያልሆነውን መሬት ይሰርቃሉ፤ እንዲጠፉ በሚያደርጋቸው መንገድ እቀጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 11 ኤፍሬም ከፍተኛ መከራ ይደርስበታል፤ ጣዖታትን ለማምለክ ስለ ቈረጡ፣ ሕዝቡ በምቀጣቸው ጊዜ ይጠፋሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12.ብል ሱፍን እንደሚያጠፋው እኔም ኤፍሬምን አጠፋዋለሁ፤ በሽታ አምጪ ትል እንጨትን እንደሚያጠፋው እኔም ይሁዳን አጠፋዋለሁ፡፡
|
||||
13.የኤፍሬም ሕዝብ ምን ያህል ደካሞች እንደነበሩ በተገነዘቡ ጊዜ፣ የአሦር ሕዝብ እንዲረዷቸው ጠየቋቸው፤ የይሁዳ ሕዝብ ምን ያህል ደካሞች እንደነበሩ በተገነዘቡ ጊዜ ወደ ታላቁ የአሦር ንጉሥ መልእክተኞች ላኩ፤ ነገር ግን፣ ሕዝቦች ሆይ፣ እርሱ ሊረዳችሁ አልቻለም፤ እንደገና ብርቱ ሊያደርጋችሁ አልቻለም፡፡
|
||||
\v 12 \v 13 12.ብል ሱፍን እንደሚያጠፋው፥ እኔም ኤፍሬምን አጠፋዋለሁ፤ በሽታ አምጪ ትል ዕንጨትን እንደሚያጠፋው እኔም ይሁዳን አጠፋዋለሁ፡፡
|
||||
13.የኤፍሬም ሕዝብ ምን ያህል ደካሞች እንደ ነበሩ በተገነዘቡ ጊዜ፣ የአሦር ሕዝብ እንዲረዷቸው ጠየቋቸው፤ የይሁዳ ሕዝብ ምን ያህል ደካሞች እንደ ነበሩ በተገነዘቡ ጊዜ፥ ወደ ታላቁ የአሦር ንጉሥ መልእክተኞች ላኩ፤ ነገር ግን፣ ሕዝቦች ሆይ፣ እርሱ ሊረዳችሁ ፥ እንደ ገናም ብርቱ ሊያደርጋችሁ አልቻለም፡፡
|
|
@ -74,6 +74,7 @@
|
|||
"04-17",
|
||||
"05-01",
|
||||
"05-03",
|
||||
"05-05"
|
||||
"05-05",
|
||||
"05-10"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue