Wed Jun 26 2019 08:43:10 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c9ce92dd93
commit
95b199a3dd
14
04/12.txt
14
04/12.txt
|
@ -1,18 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ቃል ከምን ይልቅ የተሳለ ነው?",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "የእግዚአብሔር ቃል ሁለት አፍ ካለው ሰይፍ ይልቅ የተሳለ ነው፡፡ (4፡12)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ቃል ምንን ከምን መለየት ይችላል?",
|
||||
"body": "የእግዚአብሔር ቃል ነፍስን ከመንፈስ፣ ጅማትን ከቅልጥም መለየት ይችላል፡፡(4፡12)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የእግዚአብሔር ቃል ምንን መመርመር ይችላል? ",
|
||||
"body": "የእግዚአብሔር ቃል የልብን አሳብና ፍላጎት መመርመር ይችላል፡፡ (4፡12)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከእግዚአብሔር እይታ የሚሰወር ማን ነው?",
|
||||
"body": "ከእግዚአብሔር እይታ የሚሰወረ የተፈጠረ ነገር የለም፡፡ (4፡13)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ለአማኞች ታላቅ ሊቀ ካህን ሆኖ የሚያገለግል ማን ነው?",
|
||||
"body": "ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ለአማኞች ታላቅ ሊቀ ካህን ሆኖ ያገለግላል፡፡ (4፡14)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኢየሱስ ለአማኞች ድካም የሚራራው ለምንድን ነው?",
|
||||
"body": "ኢየሱስ ለአማኞች ድካም የሚራራው በሁሉ መንገዶች ተፈትኖ ስለ ነበረ ነው፡፡ (4፡15)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኢየሱስ ምን ያህል ጊዜ ኃጢአት አደረገ?",
|
||||
"body": "ኢየሱስ ኃጢአት የለበትም፡፡ (4፡15)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሚያስፈልግ ጊዜ ምሕረትን ለመቀበልና ጸጋን ለማግኘት አማኞች ምን ማድረግ አለባቸው?",
|
||||
"body": "በሚያስፈልግ ጊዜ፣ አማኞች በእምነት ወደ ጸጋው ዙፋን መምጣት አለባቸው፡፡ (4፡16)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ሊቀ ካህን ሁሉ ሕዝቡን በመወከል ምን ያደርጋል?",
|
||||
"body": "ሊቀ ካህን ሁሉ፣ ስለ ሕዝቡ፣ ሥጦታዎችንና መሥዋዕቶችን ስለ ኃጢአት ያቀርባል፡፡ (5፡1)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከሕዝቡ በተጨማሪ ሊቀ ካህን ስለማን መሥዋዕት ያቀርባል?",
|
||||
"body": "ሊቀ ካህን በተጨማሪ ስለራሱ ኃጢአት መሥዋዕት ያቀርባል፡፡ (5፡3)"
|
||||
}
|
||||
]
|
Loading…
Reference in New Issue