Mon Jun 19 2017 14:22:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 14:22:26 +03:00
parent 295a07042f
commit f5c2984fbc
5 changed files with 11 additions and 11 deletions

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 12 12. ‹‹ደም በማፍሰስ ከተማን ለሚሠራ፣ በወንጀልም አገርን ለሚመሠርት ወዮለት!
\v 13 13. ሰዎች ለእሳት ማገዶ እንዲሆን እንዲለፉ፣
\v 12 ‹‹ደም በማፍሰስ ከተማን ለሚሠራ፣ በወንጀልም አገርን ለሚመሠርት ወዮለት!
\v 13 ሰዎች ለእሳት ማገዶ እንዲሆን እንዲለፉ፣
ሕዝቦችም በከንቱ እንደደከሙ፣
የሰራዊት ጌታ ያህዌ ወስኖ የለምን?
\v 14 14. ያም ሆኖ፣ ውሃ ባሕርን እንደሚሞላ ሁሉ
\v 14 ያም ሆኖ፣ ውሃ ባሕርን እንደሚሞላ ሁሉ
ምድርም የያህዌን ክብር በማወቅ ትሞላለች፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 15 15. ኅፍረተ ሥጋቸውን ለማየት ባልንጀሮቹን ለሚያጠጣ፣
\v 15 ኅፍረተ ሥጋቸውን ለማየት ባልንጀሮቹን ለሚያጠጣ፣
እስኪሰክሩም ድረስ ወይን ለሚያቀርብላቸው ወዮለት!
\v 16 16. በክብር ፈንታ ውርደት ትሞላለህ፤ አሁን ተራው የአንተ ነውና ጠጣ፤
\v 16 በክብር ፈንታ ውርደት ትሞላለህ፤ አሁን ተራው የአንተ ነውና ጠጣ፤
ኀፍረተ ሥጋህም ይገለጥ፤
በያህዌ ቀኝ እጅ ያለው ጽዋ በተራው ይመልስብሃል
ክብርህን ውርደት ይሸፍነዋል፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 17 17. ሊባኖስ ላይ ያሠራኸው ግፍ ያጥለቀልቅሃል፤
\v 17 ሊባኖስ ላይ ያሠራኸው ግፍ ያጥለቀልቅሃል፤
እንስሶች ላይ የፈጸምኸው ጥፋት ያስደነግጥሃል፡፡
የሰው ደም አፍስሰሃል፤ አገሮች፣ ከተሞችና የሚኖሩባቸው ሰዎች ሁሉ ላይ ግፍ ሠርተሃል፡፡

View File

@ -1,11 +1,11 @@
\v 18 18. ታዲያ፣ የቀረጽኸው ምስል ምን ይጠቅምሃል?
\v 18 ታዲያ፣ የቀረጽኸው ምስል ምን ይጠቅምሃል?
ምስሉን የቀረጸው፣ ከቀለጠ ብረት ጣዖት የሠራ ሰው
የሐሰት መምህር ነው፤
እነዚያን የማይናገሩ አማልክት ሲሠራ
በገዛ እጅ ሥራው ተማምኖአልና፡፡
\v 19 19. ዕንጨቱን ንቃ! ሕይወት የሌለውንም ድንጋይ ተነሣ ለሚል ወዮለት
\v 19 ዕንጨቱን ንቃ! ሕይወት የሌለውንም ድንጋይ ተነሣ ለሚል ወዮለት
ለመሆኑ፣ እነዚህ ነገሮች ማስተማር ይችላሉን?
በወርቅና በብር ተለብጦአል፤
እስትንፋስ ግን የለውም፡፡
\v 20 20. ያህዌ ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤
\v 20 ያህዌ ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤
ምድር ሁሉ በፊቱ ጸጥ ትበል!

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\c 3 \v 1 1. የነቢዩ ዕንባቆም ጸሎት
\v 2 2. ያህዌ ሆይ፣ ስላደረግኸው ድንቅ ሥራ ሰዎች ፈራሁ፤
\c 3 \v 1 የነቢዩ ዕንባቆም ጸሎት
\v 2 ያህዌ ሆይ፣ ስላደረግኸው ድንቅ ሥራ ሰዎች ፈራሁ፤
የቀድሞ ዘመን ሥራህን በዚህ ዘመንም አድርግ፤
በየዘመናቱም እንዲታወቅ አድርግ፡፡
በቁጣህ ውስጥ እንኳ ምሕረት ርኅራኄኅን አስብ፡፡