Mon Jun 19 2017 14:20:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 14:20:26 +03:00
parent 2456a7a48b
commit 295a07042f
3 changed files with 8 additions and 8 deletions

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 4 4. ተመልከት! ጠማማ ሐሳብ ያለው ሰው ታብዮአል፡፡
\v 4 ተመልከት! ጠማማ ሐሳብ ያለው ሰው ታብዮአል፡፡
ጻድቁ ግን በእምነቱ ይኖራል፡፡
\v 5 5. ዐርፎ እንዳይቀመጥ ወይን ጠጅ ዕብሪተኛውን ወጣት አስቶታል
\v 5 ዐርፎ እንዳይቀመጥ ወይን ጠጅ ዕብሪተኛውን ወጣት አስቶታል
ይልቁን ምኞቱን እንደ መቃብር አስፍቶአል
እንደ ሞት በቃኝ ማለትን አያውቅም፡፡
ሕዝቦችን ሁሌ ወደ ራሱ ይሰበስባል

View File

@ -1,12 +1,12 @@
\v 6 6. ታዲያ፣ በእንዲህ ዐይነቱ ሰው ላይ በማፌዝና በመዘባበት
\v 6 ታዲያ፣ በእንዲህ ዐይነቱ ሰው ላይ በማፌዝና በመዘባበት
እንዲህ እያሉ ሁሉም አይሣለቁበትምን?
‹የተሰረቀውን ለራሱ ለሚያከማች፣
ራሱን በዐመፅ ባለጠጋ ለሚያደርግ ወዮለት!
ይህ የሚቀጥለውስ እስከ መቼ ነው?
\v 7 7. በአንተ የተመረሩ ድንገት አይነሡብህምን፣
\v 7 በአንተ የተመረሩ ድንገት አይነሡብህምን፣
አንተን የማያስደነግጡስ አይነቁብህምን?
በእጃቸውም ትወድቃለህ፡፡
\v 8 8. አንተ ብዙ ሕዝብ ስለ ዘረፍህ
\v 8 አንተ ብዙ ሕዝብ ስለ ዘረፍህ
የተረፉት ሕዝቦች ይዘርፉሃል፡፡
የሰው ደም አፍስሰሃል
አገሮች፣ ከተሞችና የሚኖሩባቸው ሰዎች ሁሉ ላይ ግፍ ሠርተሃል፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 9 9. በማጭበርበር በተገኘ ሀብት ቤቱን ለሚገነባ
\v 9 በማጭበርበር በተገኘ ሀብት ቤቱን ለሚገነባ
ከክፉ ለማምለጥ ቤቱን በከፍታ ላይ ለሚሠራ ወዮለት!
\v 10 10. ብዙ ሰዎችን ለማጥፋት ደባ ፈጽመሃል
\v 10 ብዙ ሰዎችን ለማጥፋት ደባ ፈጽመሃል
በገዛ ቤትህ ላይ ውርደትን፣ በራስህም ላይ ኃጢአትን አድርገሃል፡፡
\v 11 11. ድንጋዮች በቅጥሩ ውስጥ ይጮኻሉ፣ ከዕንጨት የተሠሩ ተሸካሚዎችም
\v 11 ድንጋዮች በቅጥሩ ውስጥ ይጮኻሉ፣ ከዕንጨት የተሠሩ ተሸካሚዎችም
እንዲህ በማለት ይመልሱላቸዋል፣