Mon Jun 19 2017 14:18:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 14:18:26 +03:00
parent b220ceee1f
commit 2456a7a48b
4 changed files with 8 additions and 8 deletions

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 13 13. ዐይኖችህ እጅግ የነጹ በመሆናቸው ክፉ ነገርን መመልከት
\v 13 ዐይኖችህ እጅግ የነጹ በመሆናቸው ክፉ ነገርን መመልከት
አይሆንላቸውም፤ አንተም ክፉ ነገር ሲሠራ ዝም ብለህ አታይም፤
ታዲያ፣ እነዚያን ዐመፀኞች ለምን ዝም ብለህ ትመለከታለህ?
ዐመፀኛው ከራሱ ይልቅ ጻድቅ የሆነውን ሰው ሲውጠውስ ለምን ዝም ትላለህ?
\v 14 14. ሰዎችን ባሕር ውስጥ እንዳለ ዓሣ፣
\v 14 ሰዎችን ባሕር ውስጥ እንዳለ ዓሣ፣
መሪ እንደሌላቸው በደረታቸው እየተሳቡ እንደሚሄዱ ፍጥረታት የምታደርጋቸው ለምንድነው?

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 15 15. ዓሣ በመንጠቆ እንደሚያዝ ሁሉንም በመንጠቆ ይይዟቸዋል፤
\v 15 ዓሣ በመንጠቆ እንደሚያዝ ሁሉንም በመንጠቆ ይይዟቸዋል፤
ሰዎችን በመረቦቻቸው ይዘው ይሰበሰቧቸዋል፡፡
ደስ የሚሰኙትና ሐሤት የሚያደርጉት ከዚህ የተነሣ ነው፡፡
\v 16 16. የስቡ እንስሳት ድርሻዎቻቸው፣ የጣፈጠውም ሥጋ ምግባቸው ሆናልና
\v 16 የስቡ እንስሳት ድርሻዎቻቸው፣ የጣፈጠውም ሥጋ ምግባቸው ሆናልና
ስለዚህ ለመረቦቻቸው ይሠዋሉ፤ ለአሸክላዎቻቸውም ያጥናሉ፡፡
\v 17 17. ታዲያ፣ መረቦቻቸውን ባዶ እያደረጉ፣ ያለ አንዳች ርኅራኄ
\v 17 ታዲያ፣ መረቦቻቸውን ባዶ እያደረጉ፣ ያለ አንዳች ርኅራኄ
ሕዝቦችን መግደል መቀጠል አለባቸውን?

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\c 2 \v 1 1. በጥበቃ ቦታዬ እቆማለሁ፤ በመጠበቂያው ግንብ ላይ ቦታዬን
\c 2 \v 1 በጥበቃ ቦታዬ እቆማለሁ፤ በመጠበቂያው ግንብ ላይ ቦታዬን
እይዛለሁ፤ ምን እንደሚለኝና ለጥያቄዬ ምን መልስ እንደሚሰጥ እጠባበቃለሁ፡፡

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 2 2. ያህዌ እንዲህ በማለት መለሰልኝ፤
\v 2 ያህዌ እንዲህ በማለት መለሰልኝ፤
‹‹ይህን ራእይ ጻፈው፤ በቀላሉ እንዲነበብ
አድርገህም በጽላት ቅረጸው፡፡
\v 3 3. ራእዩ የሚናገረው ገና ወደ ፊት ስለሚሆነው ነው፡፡
\v 3 ራእዩ የሚናገረው ገና ወደ ፊት ስለሚሆነው ነው፡፡
በመጨረሻም ይፈጸማል እንጂ፣ በፍጹም አይዋሽም፡፡