Mon Jun 19 2017 14:16:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 14:16:26 +03:00
parent da4d1c6500
commit b220ceee1f
4 changed files with 6 additions and 6 deletions

View File

@ -4,5 +4,5 @@
\v 6 ጨካኞቹንና ችኩሎቹን ከለዳውያንን ላስነሣ ነው፤
የራሳቸው ያልሆኑ ቤቶችን ለመውሰድ
በምድሪቱ ስፋትና ርዝመት ይገሠግሣሉ፡፡
\v 7 7. እነርሱ አስፈሪና አስደንጋጭ ናቸው፤
\v 7 እነርሱ አስፈሪና አስደንጋጭ ናቸው፤
ፍርዳቸውና ክብራቸው ከራሳቸው ይወጣል፡፡

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 8 8. ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች፣ ከማታም ተኩላ
\v 8 ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች፣ ከማታም ተኩላ
ይልቅ፣ አስፈሪዎች ናቸው፡፡
ፈረሶቻቸው በፍጥነት ይጋልባሉ፤ ነጥቆ ለመብላት
እንደሚቸኩል ንስር ፈረሰኞቻቸው ከሩቅ ይመጣሉ፡፡
\v 9 9. ሁሉም ለዐመፅ ሥራ ይመጣሉ፤ ሰራዊታቸው
\v 9 ሁሉም ለዐመፅ ሥራ ይመጣሉ፤ ሰራዊታቸው
እንደ ምድረ በዳ ነፋስ ይገሠግሣል፤
ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባል፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 10 10. ነገሥታት ላይ ይሳለቃሉ፤ ገዥዎች ላይ ያፌዛሉ፡፡
\v 10 ነገሥታት ላይ ይሳለቃሉ፤ ገዥዎች ላይ ያፌዛሉ፡፡
በምሽጐች ላይ በመሳቅ ዐፈር ቆልለው ይይዟቸዋል፡፡
\v 11 11. ከዚያም እንደ ነፋስ አልፈው ይሄዳሉ፤ ጉልበታቸውን አምላካቸው ያደረጉ እነዚያን በደለኞች ይጠራርጋቸዋል፡፡
\v 11 ከዚያም እንደ ነፋስ አልፈው ይሄዳሉ፤ ጉልበታቸውን አምላካቸው ያደረጉ እነዚያን በደለኞች ይጠራርጋቸዋል፡፡
ዕንባቆም ለያህዌ ያቀረበው ሌላው ጥያቄ

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 12 12. አንተ የእኔ አምላክ፣ የእኔ ቅዱስ፣ አንተ ከዘላለም ጀምሮ ያለህ አይደለህምን?
\v 12 አንተ የእኔ አምላክ፣ የእኔ ቅዱስ፣ አንተ ከዘላለም ጀምሮ ያለህ አይደለህምን?
እኛ አንሞትም፡፡
እንዲፈርዱ ያህዌ ሾሟቸዋል፤ አንተ ዐለት ሆይ፣ ይቀጡ ዘንድ ሥልጣን ሰጠሃቸው፡፡