Mon Jun 19 2017 14:14:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 14:14:26 +03:00
parent 2026fc69c5
commit da4d1c6500
3 changed files with 9 additions and 3 deletions

View File

@ -1,6 +1,7 @@
\v 3 ርኩሰትና በደልን ለምን እንዳይ አደረግኸኝ?
ጥፋና ዐመፅ በፊቴ ናቸው፤
ፀብና ጭቅጭቅም እየበዛ ነው! \v 4 ስለዚህ ሕግ ላልቶአል፤ ፍትሕ ተዛብቶአል፡፡
ፀብና ጭቅጭቅም እየበዛ ነው!
\v 4 ስለዚህ ሕግ ላልቶአል፤ ፍትሕ ተዛብቶአል፡፡
ክፉዎች ጻድቃንን ከብበዋል
ስለዚህ ፍርድ ተጣሟል፡፡››
ያህዌ እንዲህ በማለት ለዕንባቆም መለሰ

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 5 5. ‹‹ቢነገራችሁ እንኳ የማታምኑትን አንድ ነገር
\v 5 ‹‹ቢነገራችሁ እንኳ የማታምኑትን አንድ ነገር
በዘመናችሁ ስለማደርግ፣ ልብ አድርጋችሁ
አሕዛብን እዩ፤ ተመልከቱ፤ እጅግም ተደነቁ፡፡
\v 6 6. ጨካኞቹንና ችኩሎቹን ከለዳውያንን ላስነሣ ነው፤
\v 6 ጨካኞቹንና ችኩሎቹን ከለዳውያንን ላስነሣ ነው፤
የራሳቸው ያልሆኑ ቤቶችን ለመውሰድ
በምድሪቱ ስፋትና ርዝመት ይገሠግሣሉ፡፡
\v 7 7. እነርሱ አስፈሪና አስደንጋጭ ናቸው፤

5
03/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 18 18. ይህም ሁሉ ቢሆን፣ እኔ በያህዌ ደስ ይለኛል
በመድኃኒቴም አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ፡፡
\v 19 19. ጌታ ያህዌ ኃይሌ ነው፤ እግሮቼን እንደ ዋሊያ እግሮች ያደርጋል፤ በከፍታዎቼም ላይ ይመራኛል፡፡
- ለመዘምራን አለቃ
በባለ አውታር መሣሪያዎች የተዘመረ፡፡