Mon Jun 19 2017 12:34:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c74330345b
commit
be4a7ca9a0
|
@ -0,0 +1,12 @@
|
|||
\v 6 6. ታዲያ፣ በእንዲህ ዐይነቱ ሰው ላይ በማፌዝና በመዘባበት
|
||||
እንዲህ እያሉ ሁሉም አይሣለቁበትምን?
|
||||
‹የተሰረቀውን ለራሱ ለሚያከማች፣
|
||||
ራሱን በዐመፅ ባለጠጋ ለሚያደርግ ወዮለት!
|
||||
ይህ የሚቀጥለውስ እስከ መቼ ነው?
|
||||
\v 7 7. በአንተ የተመረሩ ድንገት አይነሡብህምን፣
|
||||
አንተን የማያስደነግጡስ አይነቁብህምን?
|
||||
በእጃቸውም ትወድቃለህ፡፡
|
||||
\v 8 8. አንተ ብዙ ሕዝብ ስለ ዘረፍህ
|
||||
የተረፉት ሕዝቦች ይዘርፉሃል፡፡
|
||||
የሰው ደም አፍስሰሃል
|
||||
አገሮች፣ ከተሞችና የሚኖሩባቸው ሰዎች ሁሉ ላይ ግፍ ሠርተሃል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 9 9. በማጭበርበር በተገኘ ሀብት ቤቱን ለሚገነባ
|
||||
ከክፉ ለማምለጥ ቤቱን በከፍታ ላይ ለሚሠራ ወዮለት!
|
||||
\v 10 10. ብዙ ሰዎችን ለማጥፋት ደባ ፈጽመሃል
|
||||
በገዛ ቤትህ ላይ ውርደትን፣ በራስህም ላይ ኃጢአትን አድርገሃል፡፡
|
||||
\v 11 11. ድንጋዮች በቅጥሩ ውስጥ ይጮኻሉ፣ ከዕንጨት የተሠሩ ተሸካሚዎችም
|
||||
እንዲህ በማለት ይመልሱላቸዋል፣
|
Loading…
Reference in New Issue