Mon Jun 19 2017 12:36:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
be4a7ca9a0
commit
9db1f5e790
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 15 15. ኅፍረተ ሥጋቸውን ለማየት ባልንጀሮቹን ለሚያጠጣ፣
|
||||
እስኪሰክሩም ድረስ ወይን ለሚያቀርብላቸው ወዮለት!››
|
||||
\v 16 16. በክብር ፈንታ ውርደት ትሞላለህ፤ አሁን ተራው የአንተ ነውና ጠጣ፤
|
||||
ኀፍረተ ሥጋህም ይገለጥ፤
|
||||
በያህዌ ቀኝ እጅ ያለው ጽዋ በተራው ይመልስብሃል
|
||||
ክብርህን ውርደት ይሸፍነዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 17 17. ሊባኖስ ላይ ያሠራኸው ግፍ ያጥለቀልቅሃል፤
|
||||
እንስሶች ላይ የፈጸምኸው ጥፋት ያስደነግጥሃል፡፡
|
||||
የሰው ደም አፍስሰሃል፤ አገሮች፣ ከተሞችና የሚኖሩባቸው ሰዎች ሁሉ ላይ ግፍ ሠርተሃል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
|||
\v 18 \v 20 18. ታዲያ፣ የቀረጽኸው ምስል ምን ይጠቅምሃል?
|
||||
ምስሉን የቀረጸው፣ ከቀለጠ ብረት ጣዖት የሠራ ሰው
|
||||
የሐሰት መምህር ነው፤
|
||||
እነዚያን የማይናገሩ አማልክት ሲሠራ
|
||||
በገዛ እጅ ሥራው ተማምኖአልና፡፡
|
||||
\v 19 19. ዕንጨቱን ንቃ! ሕይወት የሌለውንም ድንጋይ ተነሣ ለሚል ወዮለት
|
||||
ለመሆኑ፣ እነዚህ ነገሮች ማስተማር ይችላሉን?
|
||||
በወርቅና በብር ተለብጦአል፤
|
||||
እስትንፋስ ግን የለውም፡፡
|
||||
20. ያህዌ ግን በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤
|
||||
ምድር ሁሉ በፊቱ ጸጥ ትበል!››
|
Loading…
Reference in New Issue