Mon Jun 19 2017 14:24:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 14:24:26 +03:00
parent f5c2984fbc
commit 64695fb003
8 changed files with 13 additions and 13 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 3 3. እግዚአብሔር ከቴማን፣ ቅዱሱንም ከፋራን ተራራ መጣ! ሴላ፡፡
\v 3 እግዚአብሔር ከቴማን፣ ቅዱሱንም ከፋራን ተራራ መጣ! ሴላ፡፡
ክብሩ ሰማያትን ሸፈነ፤ ምድር በምስጋናው ተሞላች፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 4 4. ኃይሉ ከተሰወረበት እጁ የወጡ ሁለት ጨረሮች እንደ መብረቅ ደምቀዋል፡፡
\v 5 5. መቅሠፍት በፊቱ ሄደ፤ ቸነፈርም እግር በእግር ተከተለው፡፡
\v 4 ኃይሉ ከተሰወረበት እጁ የወጡ ሁለት ጨረሮች እንደ መብረቅ ደምቀዋል፡፡
\v 5 መቅሠፍት በፊቱ ሄደ፤ ቸነፈርም እግር በእግር ተከተለው፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 6 6. እርሱ ሲቆም ምድር ትናወጣለች፤
\v 6 እርሱ ሲቆም ምድር ትናወጣለች፤
እርሱ ሲመለከት ሕዝቦች ይንቀጠቀጣሉ፡፡
የዘላለም ተራሮች እንኳ ተፈረካከሱ
የጥንት ኮረብቶችም ዝቅ አሉ፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 7 7. የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ፣
\v 7 የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ፣
የምድያምም መኖሪያዎች ሲታወኩ አየሁ፡፡
\v 8 8. ያህዌ ወንዞች ላይ ተቆጥቷልን? መዓትህስ በምንጮች ላይ ነበርን? ወይስ
\v 8 ያህዌ ወንዞች ላይ ተቆጥቷልን? መዓትህስ በምንጮች ላይ ነበርን? ወይስ
በፈረሶችህና በድል አድራጊ ሰረገሎችህ በጋለብህ ጊዜ ባሕር ላይ ተቆጥተህ ነበርን?

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 9 9. ቀስትህን ከሰገባው አወጣህ፤ ፍላጻህንም
\v 9 ቀስትህን ከሰገባው አወጣህ፤ ፍላጻህንም
ለመወርወር አዘጋጀህ፡፡ ሴላ፡፡
ምድርን በወንዞች ከፈልህ፡፡
\v 10 10. ተራሮች አዩህ፤ በፍርሃትም ተጨማደዱ
\v 10 ተራሮች አዩህ፤ በፍርሃትም ተጨማደዱ
የውሃ ወጀብ በላያቸው አለፈ፤
ጥልቁ ባሕር ድምፁን አሰማ
ማዕበሉም ወደ ላይ ከፍ ከፍ አለ፡፡

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 11 11. ከሚወረወሩ ፍላጾች ብርሃን፣
\v 11 ከሚወረወሩ ፍላጾች ብርሃን፣
ከሚያብረቀርቀው የጦርህ ነጸብራቅ የተነሣ
ፀሐይና ጨረቃ በቦታቸው ቆሙ፡፡
\v 12 12. በቁጣህ በምድር ላይ ተመላለስህ፤ በመዓትህ
\v 12 በቁጣህ በምድር ላይ ተመላለስህ፤ በመዓትህ
ሕዝቦችን አደቀቅህ፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 13 13. ሕዝብህን ለማዳን፣ የቀባኸውንም
\v 13 ሕዝብህን ለማዳን፣ የቀባኸውንም
ለመታደግ ወጣህ፡፡
ዕርቃኑን ታስቀረው ዘንድ የዐመፃን ቤት ራስ ቀጠቀጥህ፡፡ ሴላ፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 14 14. እንደ ዐውሎ ነፋስ ሊበታትን የመጣውን፣
\v 14 እንደ ዐውሎ ነፋስ ሊበታትን የመጣውን፣
ምስኪኑን በስውር ለመዋጥ የመጣውን ሰራዊት አለቃ ራስ
በገዛ ፍላጻው ወጋህ፡፡
\v 15 15. በፈረሶችህ ባሕሩ ላይ ተራመድህ፤ ታላላቅ ውሆችን ከመርህ፡፡
\v 15 በፈረሶችህ ባሕሩ ላይ ተራመድህ፤ ታላላቅ ውሆችን ከመርህ፡፡