Mon Jun 19 2017 12:30:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
665a016f02
commit
127722523f
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 12 12. አንተ የእኔ አምላክ፣ የእኔ ቅዱስ፣ አንተ ከዘላለም ጀምሮ ያለህ አይደለህምን?
|
||||
እኛ አንሞትም፡፡
|
||||
እንዲፈርዱ ያህዌ ሾሟቸዋል፤ አንተ ዐለት ሆይ፣ ይቀጡ ዘንድ ሥልጣን ሰጠሃቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 13 13. ዐይኖችህ እጅግ የነጹ በመሆናቸው ክፉ ነገርን መመልከት
|
||||
አይሆንላቸውም፤ አንተም ክፉ ነገር ሲሠራ ዝም ብለህ አታይም፤
|
||||
ታዲያ፣ እነዚያን ዐመፀኞች ለምን ዝም ብለህ ትመለከታለህ?
|
||||
ዐመፀኛው ከራሱ ይልቅ ጻድቅ የሆነውን ሰው ሲውጠውስ ለምን ዝም ትላለህ?
|
||||
\v 14 14. ሰዎችን ባሕር ውስጥ እንዳለ ዓሣ፣
|
||||
መሪ እንደሌላቸው በደረታቸው እየተሳቡ እንደሚሄዱ ፍጥረታት የምታደርጋቸው ለምንድነው?
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 15 15. ዓሣ በመንጠቆ እንደሚያዝ ሁሉንም በመንጠቆ ይይዟቸዋል፤
|
||||
ሰዎችን በመረቦቻቸው ይዘው ይሰበሰቧቸዋል፡፡
|
||||
ደስ የሚሰኙትና ሐሤት የሚያደርጉት ከዚህ የተነሣ ነው፡፡
|
||||
\v 16 16. የስቡ እንስሳት ድርሻዎቻቸው፣ የጣፈጠውም ሥጋ ምግባቸው ሆናልና
|
||||
ስለዚህ ለመረቦቻቸው ይሠዋሉ፤ ለአሸክላዎቻቸውም ያጥናሉ፡፡
|
||||
\v 17 17. ታዲያ፣ መረቦቻቸውን ባዶ እያደረጉ፣ ያለ አንዳች ርኅራኄ
|
||||
ሕዝቦችን መግደል መቀጠል አለባቸውን?››
|
Loading…
Reference in New Issue