Mon Jun 19 2017 12:28:25 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
80d18600a0
commit
665a016f02
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 5 5. ‹‹ቢነገራችሁ እንኳ የማታምኑትን አንድ ነገር
|
||||
በዘመናችሁ ስለማደርግ፣ ልብ አድርጋችሁ
|
||||
አሕዛብን እዩ፤ ተመልከቱ፤ እጅግም ተደነቁ፡፡
|
||||
\v 6 6. ጨካኞቹንና ችኩሎቹን ከለዳውያንን ላስነሣ ነው፤
|
||||
የራሳቸው ያልሆኑ ቤቶችን ለመውሰድ
|
||||
በምድሪቱ ስፋትና ርዝመት ይገሠግሣሉ፡፡
|
||||
\v 7 7. እነርሱ አስፈሪና አስደንጋጭ ናቸው፤
|
||||
ፍርዳቸውና ክብራቸው ከራሳቸው ይወጣል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 8 8. ፈረሶቻቸው ከነብር ይልቅ ፈጣኖች፣ ከማታም ተኩላ
|
||||
ይልቅ፣ አስፈሪዎች ናቸው፡፡
|
||||
ፈረሶቻቸው በፍጥነት ይጋልባሉ፤ ነጥቆ ለመብላት
|
||||
እንደሚቸኩል ንስር ፈረሰኞቻቸው ከሩቅ ይመጣሉ፡፡
|
||||
\v 9 9. ሁሉም ለዐመፅ ሥራ ይመጣሉ፤ ሰራዊታቸው
|
||||
እንደ ምድረ በዳ ነፋስ ይገሠግሣል፤
|
||||
ምርኮኞችንም እንደ አሸዋ ይሰበስባል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue