am_ezr_text_udb/03/08.txt

1 line
706 B
Plaintext

\v 8 ወደ ኢየሩሳሌም በተመለሱ በሁለተኛው አመት በፀደይ ወቅት ቤተ መቅደሱን እንደገና መገንባት ጀመሩ፡፡ ዘሩባቤልና ኢያሱ ወደ ኢየሩሳሌም ከተመለሱት ሰዎች ሁሉ ጋር፣ የህንጻውን ሥራ ሰሩ፡፡ ሌዋውያን ሁሉ ይህን ሥራ ተከታተሉ፡፡ \v 9 ወንዶች ልጆቹ፣ እና ሌሎች ቤተሰቦቹ፣ እንዲሁም ከዮሐዲያ ትውልድ የሆኑት ቀድምኤል እና ወንዶች ልጆቹ ስራውን በመከታተል ረዱ፡፡ ሌዋውያን የሆኑት የኤንሐዳድ ትውልዶች ይህን ሥራ በመቆጣጠር ተባበሩ፡፡